የኢትዮጵያ መንግሥት የግምጃ ቤት ሰነድ የጨረታ ማስታወቂያ


Addis Zemen(Aug 19, 2025)

Please read the detailed instructions below. ከስር የተቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።

የኢትዮጵያ መንግሥት የግምጃ ቤት ሰነድ
የጨረታ ማስታወቂያ

  1. ሣምንታዊ የግምጃ ቤት ሰነድ ጨረታ ቁጥር 984
  2. ለሽያጭ የቀረበው ሰነድ ጠቅላላ ዋጋ ብር 14,735,440,000
  3. ሰነዶቹ ለገበያ የሚቀርቡበት ነሐሴ 14 ቀን 2017 ዓ.ም
  4. የሰነዶቹ ዓይነትና ለጨረታ የሚቀርበው የገንዘብ ልክ፣

የሰነዱ ዓይነት

የገንዘብ ልክ

የሚከፈልበት ጊዜ

28 ቀን

294,705,000

መስከረም 7 ቀን 2018 .

91 ቀን

4,420,630,000

ህዳር 10 ቀን 2018 .

182 ቀን

5,894,185,000

የካቲት 11 ቀን 2018 .

364 ቀን

4,125,920,000

ነሐሴ 13 ቀን 2018 .

5. የእያንዳንዱ የግምጃ ቤት ሰነድ መነሻ መደብ ብር 5,000 ሆኖ ከዚህ በላይ ለሚፈልጉ የመነሻ ብዜት ይሆናል።

6. ማንኛውም ተጫራች ለሁሉም ወይም ለየትኛውም የሠነድ ዓይነት መጫረት ይችላል።

7. የጨረታ ማቅረቢያ ቅጽ ከክፍያና የሂሣብ ማወራረጃ ሥርዓት ዳይሬክቶሬት ማግኘት ይቻላል።

8. የጨረታ ማመልከቻ ማቅረቢያ የመጨረሻ ቀን ነሐሴ 14 ቀን 2017 ዓ.ም እስከ 5፡30 ሰዓት

9. የጨረታ ውጤት ነሐሴ 14 ቀን 2017 ዓ.ም ይገለጻል።

10. ከግምጃ ቤት ሰነድ ጋር በተያያዘ የሚገኝ ገቢ ወይም ትርፍ ከማናቸውም ዓይነት ታክስ ነጻ ነው።

11. ተጨማሪ መረጃ ከክፍያና የሂሣብ ማወራረጃ ሥርዓት ዳይሬክቶሬት ወይም ከባንኩ ድረ ገጽ www.nbe.gov.et  ማግኘት ይቻላል።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *