የትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻ እና ማከፋፈያ ድርጅት ቁጥር አንድ እና ቁጥር ሁለት ካፍቴሪያዎች የአገልግሎት ግዥ ለመግዛት ብቃት ያላቸው ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል


Addis Zemen(Aug 22, 2025)

Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።

የካፍቴሪያ አገልግሎት ግዥ ግልጽ ጨረታ ቁጥር

..../NCB/05/2017

ድርጅታችንበድርጅቱ ውስጥ ለሚገኙት ቁጥር አንድ እና ቁጥር ሁለት ካፍቴሪያዎች የአገልግሎት ግዥ ለመግዛት ብቃት ያላቸው ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች የሚከተሉትን ነጥቦች ግንዛቤ ውስጥ ማስገባት ይጠበቅባቸዋል።

  1. በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ፣ የታክስ ክሊራንስ ደብዳቤ፤ የተ.. ምዝገባ ሰርተፊኬት እና ግብር ከፋይ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው።
  2. ስለጨረታው ዝርዝር ሁኔታ የሚገልጸውን ሰነድ የማይመለስ ብር 600 /ስድስት መቶ ብር/ በመክፈል ከትም/መሳሪ/ማም/ማከ/ድርጅት ዘወትር በሥራ ሰዓት ጠዋት 200 ሰዓት እስከ 630 ሰዓት እንዲሁም 730 ሰዓት እስከ 1030 ሰዓት ከቢሮ ቁጥር 35 መውሰድ ይችላሉ።
  3. ተጫራቾች ለሁለቱም ካፍቴሪያዎች የጨረታ ዋስትና ብር 50,000.00 (ሃምሳ ሺህ ብር) በሲፒኦ ወይም በባንክ ጋራንቲ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  4. ጨረታው ነሐሴ 27 ቀን 2017 . ከቀኑ 800 ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ በዚሁ እለት ከቀኑ 800 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በሚገኙበት ይከፈታል።
  5. ከላይ የተዘረዘሩትንና በጨረታ ሰነዱ ውስጥ የተመለከቱትን ግደታዎች የምታሟሉ ድርጅቶች በጨረታው መሳተፍ ትችላላችሁ።
  6. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ Tel /0116 -46-34 81 መረጃ ማግኘት ይችላሉ።

የትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻ እና ማከፋፈያ ድርጅት


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *