በፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ጠቅላላ ሆስፒታል የመድሃኒት እና ልዩ ልዩ የላብራቶሪ ሪኤጀንቶች፣ የምግብ ግብዓቶች፣ የደንብ ልብስ፣ የጥገና ዕቃዎች፣ ህትመት፣ የፅዳት እቃዎች፣ የፅህፈት ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል


Addis Zemen(Sep 09, 2025)

ከስር የተቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ። Please read the detailed instructions below. 

የጨረታ ስታወቂያ

የግዥ ቁጥር ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ጠቅላላ ሆስፒታል ግዥ/008/2018 ዓ.ም.

በፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ጠቅላላ ሆስፒታል 2018 . በጀት ዓመት ከዚህ ቀጥሎ በሎት የተዘረዘሩትን እቃዎች በግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

  1. ሎት አንድ (01) የመድሃኒት እና ልዩ ልዩ የላብራቶሪ ሪኤጀንቶች፣
  2.  ሎት ሁለት (02) የምግብ ግብዓቶች
  3. ሎት ሶስት (03) የደንብ ልብስ፤
  4. ሎት አራት (04) የጥገና ዕቃዎች፣
  5. ሎት አምስት (05) ህትመት፣
  6. ሎት ስድስት (06) የፅዳት እቃዎች፣
  7. ሎት ሰባት (07) የፅህፈት ዕቃዎች፣

በዚህ መሰረት፡በጨረታው ለመሣተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተገለፁትን ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡

  1. የታደሰ የንግድ ስራ ፍቃድ፣
  2. የንግድ ስም የምስክር ወረቀት፣
  3. የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፊኬት፤
  4. የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣
  5. የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ የምስክር ወረቀት፤
  6. በግዥ ኤጀንሲ ድረገፅ www.ppa.gov.et / በአቅራቢነት ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚገልፅ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል፣
  7. ከሀገር ውስጥ ገቢዎች ጉምሩክ ባለ ስልጣን የተፃፈ ጨረታ ለመሳተፍ የሚያስችል የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ የሚችል፡፡
  8. ተጫራቾች ለሚጫረቱበት ለእያንዳንዱ እቃ ናሙና ሳንፕል /ለሚያስፈልጋቸው ናሙና በአግባቡ መዝገበው ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  9. መድሃኒትና የላብራቶሪ ሪኤጀንት ከሆነ ምግብና መድሃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን የታደሰ ምስክር ወረቀት ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  10. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት
    • የተለያዩ መዲኃኒትና የላብራቶሪ ኤጀንቶች መስከረም 20 2018 . ከጠዋቱ 430 ሰዓት ተዘግቶ 500 ይከፈታል፡፡
    • የምግብ ግብዓቶች መስከረም 21/2018 . ከጠዋቱ 430 ተዘግቶ 5፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
    • የደንበ ልብስ በዚሁ ቀን ከቀኑ 730 ሰዓት ተዘግቶ 8፡00 ሰዓት ይከፈታል።
    • የተለያዩ የጥገና እቃዎች መስከረም 22 ቀን/2018 . ከጠዋቱ 400 ተዘግቶ 430 ይከፈታል፤
    • ህትመት በዚሁ ቀን ከቀን 700 ተዘግቶ 730 ይከፈታል፡፡
    • የፅዳት እቃዎች መስከረም 23 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 430 ተዘግቶ 5፡00 ይከፈታል፡፡
    • የፅህፈት እቃዎች በዚሁ ቀን ከቀኑ 730 ተዘገቶ 8፡00 ሰዓት በፌዴራል ማረ/ቤት /ጠቅላላ ሆስፒታል ግዥ ቡድን ቢሮ ቁጥር 6 በተባለው ሰዓት ይከፈታል፡፡
  11. ተጫራቾች ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታ ዝርዝር ሰነዱን ለእያንዳንዱ ሎት ብር 200/ሁለት መቶ ብር/በመክፈል በፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ጠቅላላ ሆስፒታል በተከፈተው በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቃሊቲ ቅርንጫፍ አካውንት ቁጥር 1000007971568 ገቢ በማድረግ ህጋዊ የባንክ ደረሰኝ እያቀረቡ የጨረታውን ሰነድ ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 የሥራ ቀናት መውሰድ የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
  12. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ለእያንዳንዳ ሎት ማለትም ለሎት 1 1100000/መቶ ብር፣ ለሎት 234567 ደግሞ 20,000 ሃያ ሺህ/ ብር በባንክ በተረጋገጠ ሲፒዮ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  13. መሥሪያ ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፤ቃሊቲ ሽገር ዳቦ ቤት ጎን ፌዴራል የማረሚያ ቤት ኮሚሽን ጠቅላላ ሆስፒታል።

ለተጨማሪ መረጃዎች: በስልክ ቁጥር 09 47 23 22 33 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።

በፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ጠቅላላ ሆስፒታል