Your cart is currently empty!
አቡነ ባስልዮስ የቅ/የመጀ/ደ/ት/ቤት ለ2018 ዓ.ም የሥራ ዘመን ነሐሴ 22 ቀን 2017 ዓ/ም ያወጣው የጨረታ ማስታወቂያ ላይ የጨረታ ማስከበሪያ ላይ ማስተካከያ አድርጎበታል
Addis Zemen(Sep 04, 2025)
Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።
ማረሚያ
ነሐሴ 22 ቀን 2017 ዓ/ም በወጣው አዲስ ዘመን ጋዜጣ ገፅ 15 ላይ ለአቡነ ባስልዮስ የቅ/የመጀ/ደ/ት/ቤት ለ2018 ዓ.ም የሥራ ዘመን ባወጣው የእቃ ግዥ ጨረታ ማስታወቂያ የግዥ መለያ ቁጥር 001/2018 ሳይገባ የወጣ ሲሆን፤ እንዲሁም
- ሎት 10 CPO ማስያዝ የሚገባቸው 20,000 መሆን ሲገባው በስህተት 25,000 ብር የተባለ ሲሆን፤
- ሎት 12 25,000 CPO ማስያዝ የሚገባቸው በጋዜጣው ላይ ሳይታተም የወጣ በመሆኑ በዚህ ማስታወቂያ የታረመ መሆኑን እናስታውቃለን።
ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ
https://tender.2merkato.com/tenders/68b005970a538a49bb000001
በኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከተማ አቡነ ባስልዮስ የቅ/የመ/ጀ/ደ/ት/ቤት
Amendment and Cancellation cttx, cttx Advertising and Promotion cttx, cttx Bid Modification, cttx Building and Finishing Materials cttx, cttx Building Construction cttx, cttx Cleaning and Janitorial Equipment and Service cttx, cttx Construction and Water Works cttx, cttx Construction Machinery and Equipment cttx, cttx Education and Training cttx, cttx Electrical, cttx Equipment and Accessories cttx, cttx Finishig Works cttx, cttx Materials cttx, cttx Printed Advertising Materials cttx, cttx Promotional Items cttx, cttx Road and Bridge Construction cttx, Electromechanical and Electronics cttx