Your cart is currently empty!
የኢትዮጵያ መንግሥት የግምጃ ቤት ሰነድ የጨረታ ማስታወቂያ
Addis Zemen(Oct 01, 2025)
ከስር የተቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ። Please read the detailed instructions below.
የኢትዮጵያ መንግሥት የግምጃ ቤት ሰነድ የጨረታ ማስታወቂያ
1. ሣምንታዊ የግምጃ ቤት ሰነድ ጨረታ ቁጥር 987
2. ለሽያጭ የቀረበው ሰነድ ጠቅላላ ዋጋ ብር 34,687,470,000
3. ሰነዶቹ ለገበያ የሚቀርቡበት መስከረም 21 ቀን 2018 ዓ.ም
4. የሰነዶቹ ዓይነትና ለጨረታ የሚቀርበው የገንዘብ ልክ፣
|
የሰነዱ ዓይነት |
የገንዘብ ልክ |
የሚከፈልበት ጊዜ |
|
የ 28 ቀን |
3,468,745,000 |
ጥቅምት 19 ቀን 2018 ዓ.ም |
|
የ 91 ቀን |
12,140,615,000 |
ታህሳስ 22 ቀን 2018 ዓ.ም |
|
የ 182 ቀን |
13,874,990,000 |
መጋቢት 23 ቀን 2018 ዓ.ም |
|
የ 364 ቀን |
5,203,120,000 |
መስከረም 20 ቀን 2019 ዓ.ም |
5. የእያንዳንዱ የግምጃ ቤት ሰነድ መነሻ መደብ ብር 5,000 ሆኖ ከዚህ በላይ ለሚፈልጉ የመነሻ ብዜት ይሆናል።
6. ማንኛውም ተጫራች ለሁሉም ወይም ለየትኛውም የሠነድ ዓይነት መጫረት ይችላል።
7.የጨረታ ማቅረቢያቅጽ ከክፍያና የሂሣብ ማወራረጃ ሥርዓት ዳይሬክቶሬት ማግኘት ይቻላል።
8. የጨረታ ማመልከቻ ማቅረቢያ የመጨረሻ ቀን መስከረም 21 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ 5፡30 ሰዓት ነው።
9.የጨረታ ውጤት መስከረም 21 ቀን 2018 ዓ.ም ይገለጻል።
10. ከግምጃ ቤት ሰነድ ጋር በተያያዘ የሚገኝ ገቢ ወይም ትርፍ ከማናቸውም ዓይነት ታክስ ነጻ ነው።
11. ተጨማሪ መረጃ ከክፍያና የሂሣብ ማወራረጃ ሥርዓት ዳይሬክቶሬት ወይም ከባንኩ ድረ ገጽ www.nbe.gov.et ማግኘት ይቻላል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ