የአቃቂ ቤዝክ ሚታልስ ኢንዱስትሪ የተለያዩ ኬሚካሎችን (Furan Resin, Ferro Manganese, Zirko fluid/ISOMOI, Tin Metal 99.99%, Ramming Cement Tycore 245, Catalyst & Concret Cement For Ladle Lining) በአገር ውስጥ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል


Addis Zemen(Oct 12, 2025)

Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።

የጨረታ ቁጥር፣ አቤሜ /ሰቼማ /ግጨ/2018/01

የአቃቂ ቤዝክ ሚታልስ ኢንዱስትሪ የተለያዩ ኬሚካሎችን (Furan Resin, Ferro Manganese, Zirko fluid/ISOMOI, Tin Metal 99.99%, Ramming Cement Tycore 245,Catalyst&Concret Cement For Ladle Lining) በአገር ውስጥ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

  1. በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች የግብር መክፈያ ግዴታቸውን የተወጡ መሆኑን የሚያረጋግጥና በግብር ሰብሳቢ ባለስልጣን የተሰጠ ማስረጃ ቅጂ፣ አግባብ ያለው በዘርፋ የታደሰ ንግድ ስራ ፍቃድ ቀጂውን፣ የንግድ ምዝገባ መስክር መረቀት፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ሰርተፍኬት እና የግብር መክፈያ መለያ ሰርተፍኬት ከመጫረቻ ሰነድ ጋር ማቅረብ አለባቸው
  2. የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 500.00 /አምስት መቶ ብር/ በአቃቂ ቤዝክ ሜታል ኢንዱስትሪ ስም ሒሳብ ቁጥር 1000014630906 በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ገቢ በማድረግ ዘወትር በሥራ ሰዓት ከሰኞአርብ ጠዋት 230_600 ሰዓት ከሰአት 7፡:30–10፡30 ሰዓት ኢንዱስትሪያችን ቅጥር ግቢ በመቅረብ ሰነዱን ከግዥ ክፍል መግዛት ይችላሉ።
  3. የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር 200,000.00 (ሁለት መቶ ብር) CPO ወይም bank guarantee ወይም Cash ቢያንስ 88 ቀናት ፀንቶ የሚቆይ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  4. ጨረታው በጋዜጣ ከታተመበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት አየር ላይ የሚቆይ ሆኖ በ16ኛው ቀን 800 ሰዓት ላይ ተዘግቶ በዚሁ እለት 830 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ወለል ግዥ ክፍል ቢሮ ቁጥር 22 ውስጥ ይከፈታል።
  5. ጨረታው ከሚከፈትበት ቀን ጀምሮ 60 ቀናት ፀንቶ ይቆያል።
  6. ኢንዱስትሪው ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  7. ቴክኒካልና ፋይናንሻል ለየብቻ ሆኖ በኤንቨሎፕ አሽጐ ዋናውና ኮፒውን ለየብቻ በማድረግ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት፤

አድራሻ፡ከአ/ ወደ ዱከም መሄጃ መንገድ ላይ ከሚገኘው ሸገር ከተማ የፍተሻ ጣቢያ (ኬላ) አጠገብ ASTCO FOOD COMPLEX በቀኝ በኩል ሁለት መቶ ሜትር ገባ ብሎ ይገኛል።

ለተጨማሪ መረጃ

ስልክ ቁጥር 0114340409/0114350608

በኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩኘ የአቃቂ ቤዝክ ሜታልስ ኢንዱስትሪ


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *