የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን በተለያዩ ፕሮጀክት ሳይቶች ላይ የሚገለገልበትን የክሬሸር ማሽን የኤሌክትሪክ ሞተር ሪዋይንዲንግ የጥገና አገልግሎት የሚሰጡ ተወዳዳሪዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማስጠገን ይፈልጋል


Addis Zemen(Oct 14, 2025)

Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር NCB/OCC‐108/2025

የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን በተለያዩ ፕሮጀክት ሳይቶች ላይ የሚገለገልበትን

  • የክሬሸር ማሽን የኤሌክትሪክ ሞተር ሪዋይንዲንግ የጥገና አገልግሎት የሚሰጡ ተወዳዳሪዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማስጠገን ይፈልጋል።

ስለዚህ በጨረታው መወዳደር የምትፈልጉ ድርጅቶች ከዚህ በታች የተዘረዘረውን መስፈርት በማሟላት በጨረታው ላይ መወዳደር ትችላላችሁ።

  1. ተጫራቾች በጨረታው ላይ ሕጋዊ የታደሰ ንግድ ሥራ ፍቃድ ያላቸው።
  2. ጊዜው ያላለፈበት ታክስ ክሊራንስ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፤
  3. የተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት ስለመመዝገቡ እና ቲን ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል።
  4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 100,000.00 (አንድ መቶ ሽህ) በባንክ በተመሰከረለት .. ወይም በሁኔታዎች ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ጋራንቲ በኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ስም አዘጋጅተው ከመጫረቻ ሰነድ ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  5. ጨረታው የሚሸጥበት የማይመለስ የጨረታ ሰነድ መሸጫ ዋጋ ብር 400.00 (አራት መቶ) በመክፈል ጨረታ ሰነዱን ከኮርፖሬት ግዥ ቡደን አንደኛ ፎቅ መግዛት ይችላሉ።
  6. ጨረታው ጥቅምት 20 ቀን 2018 .. 800 ተዘግተው በዚሁ ዕለት 830 ላይ ይከፈታል።
  7. መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  8. ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር +251 11-439-04-22/+251 11 439-13-07

የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን (...)

ፊንፊኔ


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *