Your cart is currently empty!
ሆለታ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት የተለያዩ እቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
Addis Zemen(Oct 18, 2025)
Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።
የጨረታ ማስታወቂያ
ሆለታ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት ለ2018 በጀት ዓመት (2ተኛ ጊዜ የወጣ የሚውል
- ቶፕ፤ ፎቶ ኮፒ እና ፕሪንተር ጥገና እና
- የከባድ መኪና እና የሞተር ሳይክል ጥገና፤ ለስልጠና የሚውል ሻይ ቡና እና
- የሆለታ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ለታካሚ የሚሆን ምግብ የሚውሉ በግልፅ ጨረታ ማወዳደር ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርት የምታሟሉ ነጋዴዎች መወዳደር ትችላላችሁ።
- በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ኖሮት የታደሰ የንግድ ፈቃድ የያዘና የዘመኑን ግብር የከፈለ፤
- በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚንስቴር በአቅራብነት ዝርዝር የተመዘገበና ሰርትፍኬት ያለው፤
- ተጫራቾች ካወጣቹት ንግድ ስራ ዘርፍ ውጪ የተወዳደረ ተጫራቹ ከጨረታው ይሰረዛል፡
- ለጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ 100000 ብር በሲፒኦ በስንቄ ባንክ ማስያዝ የሚችልና ጨረታውን ካሸነፈ ለውል ማስከበሪያ ያሸነፈበት ዕቃ ጠቅላላ ዋጋ 10 /100 በባንክ ማስያዝ የሚችል፤
- ተጫራቹ ጫረታውን ካሸነፈ ዕቃዎቹን በራሱ ወጪ እስከ ሆለታ ከተማ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ማቅረብ የሚችል፤
- መስሪያ ቤቱ ለሚጠረጥራቸው ና ማጣራት ለሚፈልገው ዕቃ ናሙና ማስቀረብ ይችላል፤
- ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15ተከታታይ የስራ ቀናቶች በአየር ላይ የሚቆይ ሲሆን በ16ኛው በ8፡00 ሰዓት ላይ የሚጠናቀቅ ሲሆን በዚሁ ቀን በ8፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ተወካዮቻቸው በተገኙበት በግልጽ ይከፈታል፡፡
- ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ በማይመለስ 1000 ብር ከሆለታ ከተማ ገ/ኢ/ትብብር ጽ/ቤት በስንቄ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1051742481211/በቴሌ ብር 518221 ሆፕሬተር አያዲ 615783/181221 ቢሮ ቁጥር 1 መግዛት ትችላላችሁ።
ማሳሰቢያ፤–
- መስሪያቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0112370095፣0911045695፣
0913445227፤ 0922203464፤0913987592 መጠየቅ ትችላላችሁ፡፡
በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የሆለታ
ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት
cttx Agriculture and Farming cttx, cttx Catering and Cafeteria Services cttx, cttx Computer and Accessories cttx, cttx Electrical, cttx Equipment and Accessories cttx, cttx Food and Beverage cttx, cttx Food Items and Drinks cttx, cttx IT and Telecom cttx, cttx Maintenance and Repair cttx, cttx Office Machines and Accessories cttx, cttx Office Machines and Computers cttx, cttx Office Supplies and Services cttx, cttx Others cttx, cttx Products and Services cttx, cttx Tri Wheeler, cttx Vehicle (garage service) cttx, Electromechanical and Electronics cttx, Motorcycles and Bicycles Purchase cttx