የአንዶዴ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ለ2018 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ እቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል


Addis Zemen(Oct 19, 2025)

Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።

የጨረታ ማስታወቂያ

የመለያ ቁጥር፡- 01/2018 ዓ.ም. 

ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 አስተዳደር የአንዶዴ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የፋይናንስ ግዥና ንብረት አስተዳደር ለ2018 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ ከህጋዊ አቅራቢዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ተጫራቾት የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት አለባቸው፡፡

  • ሎት 1 – የደንብ ልብስ፡- 30,000
  • ሎት 2 – አላቂ የፅዳት ዕቃ፦ 20,000
  • ሎት 3 – አላቂ የቢሮ እቃ፡- 10,000
  • ሎት 4- ኮምፒውተር ፎቶ ኮፒና ጥገና፡- 5,000
  • ሎት 5 – ህትመት ባነር፡- 1,000
  • ሎት 6 – አላቂ የትምህርት ዕቃ፡- 10,000
  • ሎት 7 – አላቂ ህክምና እቃዎች ፡- 3,000
  • ሎት 8 – የደንብ ልብስ ማሰፊያ፡- 1,000
  • ሎት 9 – ፕላንትና ማሽነሪ መሳሪያ መግዣ፦ 30,000
  • ሎት 10 – ልዩ ልዩ መሳሪያዎች፡ 5,000
  • ሎት 11 – ለህንጸና ለቁሳቁስ እና ተገጣጠሚዎች እድሣትና ኮንክሬትናሊሽ 10,000
  1. በዘርፉ ህጋዊና የታደሰ ንግድ ፍቃድ እና የግብር መለያ ቁጥር (TIN NO) ካሽ ሪሴስተር ተመዘጋብ የሆኑ / ያለው ብቻ ነው፡፡
  2.  ተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑበት እና የአቅራቢነት ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል፡፡
  3. ተጫራቾች ከላይ ከተራ ቁጥር 1-2 የተዘረዘሩትን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከዋጋ ማቅረቢያ ኦርጅናል ሰነድና ኮፒ ጋር አያይዞ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  4. የጨረታ ሰነዱን ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በየሎቱ የማይመለስ 200 ብር (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል የተዘጋጀውን ሰነድ ከተቋሙ ቢሮ ቁጥር 02 እየቀረቡ መግዛት ይችላሉ፡፡
  5.  ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ጨረታው በዓየር ላይ ክፍት ሆኖ የሚቆየው ለo(በአስር) ተከታታይ የስራ ቀናት ዉስጥ ከአንዶዴ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ቢሮ መግዛት ይችለሉ፡፡
  6. የሚወዳደሩበትን ዋጋ ከት/ቤቱ ከገዙት በአማርኛ ቋንቋ የተዘጋጀ ሰነድ ላይ ሞልተው ከላይ በተራ ቁጥር አራት በተገለፀው መሰረት ጨረታው በአየር ላይ በሚቆይበት ጊዜ ውስጥ በስራ ሰዓት በአንዶዴ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በዘጋጀነው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
  7. የጨረታ ሳጥኑ በአስረኛው ቀን 11፡30 ሰዓት ላይ የሚዘጋ ሲሆን የተጠቀሰውን ጊዜ ካለፈ በኋላ የሚቀርቡ ሰነዶች ተቀባይነት አይኖራቸውም፡፡
  8. የጨረታ ማስታወቂያ አየር ላይ በዋለ 11 / በአስራ አንደኛው / ቀን በጠዋቱ 4፡30 የሚከፈት ሲሆን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  9.  የጨረታው መክፈቻ ቀን የበዓል ቀን ከሆነ ጨረታው በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
  10. ተጫራቾች ያሸነፉቸውን ዕቃዎች የግዥ መጠየቂያ (purchase order) ከደረሳቸው ቀን ጀምሮ 5 (አምስት) ቀናት እስከ መስሪያ ቤቱ መጋዘን ድረስ እቃውን የማቅረብ ግዴታ አለባቸው፡፡
  11. ተጫራቾች ናሙና ለሚጠይቁ እቃዎች ናሙና ማቅረብ እና ናሙና ለመቅረብ የሚያስቸግሩ እቃዎችን በፎቶ ግራፍና በዝርዝር መግለጫዎችን በማያያዝ ማቅረብ ይችላሉ፡፡
  12. ተጫራቾች የተሞላው የጨረታ ዋጋ ጨረታው ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ ለ60 (ስልሳ) ቀናት ፀንቶ የሚቆይ ይሆናል፡፡
  13.  ጨረታውን ያሸነፈ ተጫራች ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ 10% (አስር በመቶ) በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ማስያዣ ሲፒኦ የጨረታ ውል ማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  14. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ መሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  15. መስሪያ ቤቱ ለጨረታ ባቀረበው ዕቃ ውሉ ሳይቀየር ከተጫራች ጋር በመስማማት እስከ 20% መቀነስም ሆነ መጨመር ይችላል፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡-011-8-93-16-37/ 011-8-93-16-37 ወይም በአካል በአንዶዴ

2ኛ ደረጃ ት/ቤት ሰሚት ጤና ጣቢያ ፊት ለፊት በመምጣት ፋይናንስና ግዥ ንብረት አስረዳደር በመቅረብ የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላል፡፡

የአንዶዴ  2ኛ ደረጃ ት/ቤት