Your cart is currently empty!
ሰንጋተራ ነጋዴዎች ህብረት አ/ማ ባስገነባው ሁለገብ የንግድ ማዕከል ፊት ለፊት በምድር ላይ ባለው ክፍት ቦታ ለካፌና ሬስቶራንት አገልግሎት በተጨማሪም ለቢሮ የሚውሉ ክፍሎችን በጨረታ አወዳድሮ ውብ እና ሳቢ በሆነ መልኩ አስውቦ ለመጠቀም ለሚፈልግ ተጫራች ቦታውን ለማከራየት ይፈልጋል
Reporter(Oct 22, 2025)
Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።
የጨረታ ማስታወቂያ
ድርጅታችን ሰንጋተራ ነጋዴዎች ህብረት አ/ማ ባስገነባው ሁለገብ የንግድ ማዕከል ፊት ለፊት በምድር ላይ ባለው ክፍት ቦታ ለካፌና ሬስቶራንት አገልግሎት በተጨማሪም ለቢሮ የሚውሉ ክፍሎችን በጨረታ አወዳድሮ ውብ እና ሳቢ በሆነ መልኩ አስውቦ ለመጠቀም ለሚፈልግ ተጫራች ቦታውን ለማከራየት ይፈልጋል።
በዚሁ መሠረት፦
ሀ/ ለካፌና ሬስቶራንት የሚከራየውን ክፍል የመግቢያ ዋጋ ከመነሻ ብር 5,000,000 (አምስት ሚሊዮን) ጀምሮ በመጫረትና በተጨማሪም ከዚህ በታች በቀረበው ሰንጠረዥ መሠረት በመሳተፍ፣
|
ተ.ቁ |
ክፍሉ ያለበት ቦታ |
አገልግሎቱ |
ስፋቱ በካሬ |
መነሻ ዋጋ በካሬ ከቫት በፊት |
ማስያዣ ሲፒኦ |
|||
|
ዋናው ቦታ |
የጋራ ቦታ |
ድምር |
||||||
|
1 |
GFB-030 |
ለካፌና ሬስቶራንት ምድር ላይ |
87.87
|
26.53
|
114.4
|
800.00 |
10,000 |
|
|
ለቢሮ አግልግሎት ብቻ የሚሆኑ ክፍሎች፣ |
||||||||
|
1 |
7B-01 |
ለቢሮ |
79.84 |
16.47 |
96.31 |
800.00 |
10,000 |
|
|
2 |
8B_01 |
ለቢሮ |
79.84 |
16.47 |
96.31 |
800.00 |
10,000 |
|
|
3 |
8B_02 |
ለቢሮ |
61.50 |
12.68 |
74.18 |
800.00 |
10,000 |
|
|
4 |
8B_03 |
ለቢሮ |
61.50 |
10.61 |
72.11 |
800.00 |
10,000 |
|
|
5 |
8B_04 |
ለቢሮ |
58.23 |
9.90 |
68.13 |
800.00 |
10,000 |
|
|
6 |
8B_06 |
ለቢሮ |
64.80 |
11.18 |
75.98 |
800.00 |
10,000 |
|
|
7 |
8B_07 |
ለቢሮ |
52.45 |
9.05 |
61.50 |
800.00 |
10,000 |
|
|
8 |
8B_08 |
ለቢሮ |
96.00 |
16.58 |
112.58 |
800.00 |
10,000 |
|
|
9 |
10B_001 |
ለቢሮ |
79.84 |
15.45 |
95.29 |
800.00 |
10,000 |
|
|
10 |
10B_002 |
ለቢሮ |
61.50 |
11.90 |
73.40 |
800.00 |
10,000 |
|
|
11 |
12B_08 |
ለቢሮ |
77.38 |
15.96 |
93.34 |
700.00 |
10,000 |
|
|
12 |
20B_08 |
ለቢሮ |
80.50 |
_ |
80.50 |
600.00 |
10,000 |
|
|
13 |
22B_07 |
ለቢሮ |
116.30 |
25.86 |
142.16 |
600.00 |
10,000 |
|
ማሳሰቢያ፡–
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር በሰንጠረዥ በተጠቀሰው መሰረት በሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
- የጨረታ አሸናፊዎች ያስያዙት ሊፒኦ የጨረታ ማስከበሪያ ከቤት ኪራይ ጋር የማይታሰብ ሲሆን ላላሸነፉት ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል።
- ማንኛውም ተጫራች ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለው ከሆነ የዘመኑን ግብር የከፈለና የጨረታው አሽናፊ ከሆነ ሌሎች አግባብነት ያለቸውን ሰነዶች ማቅረብ ይኖርባቸዋል የንግድ ፈቃድ የሌላቸው ተጫራቾች ጨረታውን ካሸነፉ ለስራቸው የሚሆን ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ማውጣት አለባቸው።
- ተጫራቾች ላሸነፉበት ለሱቅ በ10 ቀን ውስጥ ቀርበው ክፍያ በመፈፀም ውል ካልፈረሙ ያስያዙት ገንዘብ በቅጣት መልክ ለአማህበሩ ገቢ ሆኖ አሸናፊነታቸው ይሰረዛል።
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከጽ/ቤቱ 500.00 /አምስት መቶ ብር/ በመግዛት ማግኘት ይችላሉ።
- ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ እስከ ጥቅምት 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይችላሉ።
- ጨረታው ጥቅምት 18 ቀን 2018 ተጫራቾች በተገኙበት 4፡00 ሰዓት ላይ ይከፈታል
- ለካፌና ሬስቶራንት የሚከራየው ቦታ የውል ስምምነት ጊዜ ለ2 (ሁለት) ዓመት ብቻ መሆኑ ይታወቅ።
- አክሲዮን ማህበሩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
አድራሻ፦
በአክሲዮን ማህበሩ ህንፃ 17ኛ ፎቅ አስተዳደር ቢሮ
ስልክ፡– 09 30-07-70-22/011 829-1332