Your cart is currently empty!
ፀደይ ባንክ አ.ማ. ኮምፒውተር እና ተዛማጅ ዕቃዎች እና የኔትወርክ ዕቃዎች ግዥ ለመፈፀም ፈቃድ ያላቸውን ተጫራቾች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
Reporter(Oct 22, 2025)
Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር ብ/ግ/ጨ/0002/2018
ፀደይ ባንክ አ.ማ. ከስር በሰንጠረዥ የተገለፁትን ሎት-1 ኮምፒውተር እና ተዛማጅ ዕቃዎች ሎት-2 የኔትወርክ ዕቃዎች ግዥ ለመፈፀም ፈቃድ ያላቸውን ተጫራቾች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
ሎት-1 ኮምፒውተር እና ተዛማጅ ዕቃዎች
|
ተ.ቁ. |
የእቃው አይነት
|
ብዛት
|
|
1 |
Desktop Computer
|
1,400 |
|
2 |
Tablet Computer
|
3 |
|
3 |
I Mac Computer
|
1 |
|
4 |
Multifunctional Printer
|
10 |
|
5 |
Color Printer
|
1 |
|
6 |
Tag Printer
|
2 |
|
7 |
Scanner Flat bed
|
2 |
|
8 |
Cheque Scanner
|
5 |
|
9 |
Rack 6U
|
40 |
|
10 |
LCD-Projector
|
2 |
|
12 |
Presentation Pointer
|
2 |
|
13 |
Tablet survey Computer
|
2 |
|
14 |
Laptop pin Spector
|
2 |
|
15 |
Patch panel 24 Port
|
10 |
|
16 |
Heavy Duty Photocopy Machine
|
1 |
|
17 |
Medium Duty Photocopy Machine
|
14 |
|
18 |
Currency Detecting Machine |
10 |
|
19 |
Currency Detecting Marker
|
50 |
|
20 |
AC Splite Type
|
46 |
ሎት-2 የኔትወርክ ዕቃዎች
|
ተ.ቁ. |
የእቃው አይነት
|
መለኪያ
|
ብዛት
|
|
1 |
Drill
|
በቁጥር
|
12
|
|
2 |
RJ-45 Connectors
|
በቁጥር
|
1,155
|
|
3 |
UTP Cable
|
በሜትር |
7,710
|
|
4 |
Truncate
|
በሜትር |
1,464 |
|
5 |
0.5m CATE 6 Patch Cord
|
በቁጥር
|
10
|
|
6 |
Switch 24 Port
|
በቁጥር
|
10
|
|
7 |
Date outlet Double
|
በቁጥር
|
50 |
|
8 |
Power outlet Double with grounding port
|
በቁጥር
|
100 |
|
9 |
Divider
|
በቁጥር
|
627 |
|
10 |
Fishers 8mm
|
በፓኬት
|
24 |
|
11 |
Concrete Punta 8mm |
በፓኬት
|
24 |
|
12 |
Screw 8mm
|
በፓኬት
|
24 |
ስለሆነም ከዚህ በታች የቀረበውን መስፈርት የሚያሟላ ማንኛውም በዘርፉ የተሰማራ ድርጅት/ነጋዴ መወዳደር የሚችል መሆኑን እንገልጻለን።
1. የ2017 ዓ.ም የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ የምስክር ወረቀት፣ የግብር መክፈያ ሰርቲፊኬት፣ የታክስ ክሊራንስና የብቃት ማረጋገጫ ሊኖራቸዉ ይገባል። ቴክኒካል ዶክሜንትና የሚያቀርቡበትን ዋጋ በጨረታ ዶክሜንቱ መሰረት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
2. ለጨረታ ማስከበሪያ የአጠቃላይ ዋጋውን 2% ወይም የአጠቃላይ ዋጋው 2% ከብር 500,000.00 የሚበልጥ ከሆነ ብር 500,000.00 በሲፒኦ /CPO/ ወይም በሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ጋራንቲ የ90 ቀን በፀደይ ባንክ ኢማ ስም ማሰራት ይኖርባቸዋል። ከየትኛውም የፀደይ ባንክ አማ ቅርንጫፍ የተሰጠ ሲፒኦም ሆነ ባንክ ጋራንቲ ተቀባይነት የለውም።
3. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከጥቅምት 13 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት የስራ ቀኖች ማለትም ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት እስከ 6፡00 ሰዓት እና ከሰዓት በኋላ ከ7:00 ሰዓት እስካ ምሽቱ 110 ሰዓት እንዲሁም ቅዳሜ ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት እስከ 6:00 ሰዓት የማይመለስ አምስት መቶ ብር /500.00/ ለእያንዳንዱ ሎት ፀደይ ባንክ ለገሃር ቅርንጫፍ ወይም በማንኛውም የፀደይ ባንክ ቅርንጫፍ በመክፈል ሰንጋተራ አካባቢ በሚገኘው የባንኩ ዋና መ/ቤት 16ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 9 ከግዥ ክፍል ሰነዱን መዉሰድ ይችላሉ
4. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን የጨረታ ሰነድ በሰም በታሸገ ፖስታ እስከ ጥቅምት 28 ቀን 2010 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ አዲስ አበባ ሰንጋተራ አካባቢ በሚገኘው ፀደይ ባንክ ዋና መቤት 16ተኛ ፎቅ ግዥና ዉል አስተዳደር ቢሮ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል። ጨረታው በዚሁ ዕለት በኢትዮጵያ ስዓት አቆጣጠር ከጠዋቱ 4:30 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በመስሪያ ቤቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል።
5. የጨረታዉ መዝጊያ ሰዓት ካለፈ በኋላ የሚመጣ ማንኛዉም የጨረታ ስነድ ተቀባይነት አይኖረዉም። ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 09 11 08 92 81/ 09 11 38 37 13
ፀደይ ባንክ አ.ማ.