Ethiopian Customs Commission: የመጠጥ ዉሀ ግዥ


Government(Oct 23, 2025)

Please click on this Link in order to Bid on the Electronic Government Procurement website

https://production.egp.gov.et/egp/bids/report/tendering/3be44612-e858-4d04-8a68-467c30ebd093/open

Reference Number: ECC-NCB-G-0085-2018-BID-Open
Lot Reference: ECC/GBO-NBC-G-0018-2018-BID

Procurement Information

  • Procurement Type: Bidding
  • Procurement Method: Open
  • Market Type: National
  • Envelope Type: single envelop
  • Category: Goods

Procuring Entity

Organization: Ethiopian Customs Commission

Contact Information

Address: አዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ወደ ሳርስ በሚወስደው መንገድ ቅዱስ ዮሴፍ ት/ቤት አጠገብ

Town: አዲስ አበባ

Country: Ethiopia

P.O. Box: 2559

Post Code: 1000

Telephone: +251 335590080

Email: resoursew@gmail.com

Office: አዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ወደ ሳርስ በሚወስደው መንገድ ቅዱስ ዮሴፍ ት/ቤት አጠገብ ሀይሌ ፕላዛ 4ኛ ፎቅ ግዥ ቢሮ

Important Dates

  • Invitation Date: Oct 14, 2025, 8:00 PM
  • Submission Deadline: Oct 28, 2025, 10:00 AM
  • Opening Schedule: Oct 28, 2025, 10:30 AM
  • Clarification Deadline: Oct 23, 2025, 5:00 PM

Eligibility Requirements

Bid Security: 40000 ETB

Joint Venture: Required

Bid Security Forms (Local): Bank_Guarantee, CPO

Bid Security Forms (SME): Bank_Guarantee, CPO

Bid Security Forms (Foreign): Bank_Guarantee, CPO

Qualification Requirements

  • Delivery and Completion Schedule

    Bidder has failed to submit dated Delivery and Completion Schedule presented as per template in Section 6, Statement of Requirements

    Reference: ITB 35.4

  • Technical Specification + Technical Offer+ Compliance Sheet

    Bidder has failed to complete its Technical Specification + Technical Offer+ Compliance Sheet Form in accordance with technical specification presented as per template in Section 6, Statement of Requirements .

    Reference: ITB 35.4

  • origin of the Goods and Related Services

    Bidder has failed to provide in the Bid Submission Sheet Form the Statement attesting the origin of the Goods and Related Services offered

    Reference: ITB 35.4

  • Manufacturer Authorization Letter

    Bidder has to submit Manufacturer Authorization Letter in accordance with ITB Clause 5.6.

    Reference: ITB 35.4

  • valid business license(በዘርፉ የታደሰ የንግድ ስራ ፍቃድ ያለዉ )

    Bidder has to submit valid business license indicating the stream of business in which the bidder is engaged in accordance with ITB Clause 4.6(b)(i);(በዘርፉ የታደሰ የንግድ ስራ ፍቃድ ያለዉ )

    Reference: ITB 35.2

  • conflict of interest

    Bidder is found to have a conflict of interest as described in ITB Sub-Clause 4.3

    Reference: ITB 35.2

  • Nationality

    Bidder’s have nationality in accordance with ITB Sub-Clause 4.2.

    Reference: ITB 35.2

  • valid tax clearance certificate (ጊዜው ያላለፈበት በጨረታ ለመሳተፍ የሚያስችል ግብር ከሚከፈልበት መ/ቤት የሚሰጥ ሰነድ)

    Bidder has to submit a valid tax clearance certificate issued by the tax authority in accordance with ITB Clause 4.6(b)(iii);(ጊዜው ያላለፈበት በጨረታ ለመሳተፍ የሚያስችል ግብር ከሚከፈልበት መ/ቤት የሚሰጥ ሰነድ)

    Reference: ITB 35.2

  • VAT registration certificate(የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ሴርትፊኬት ያለው)

    Bidder has to submit VAT registration certificate issued by the tax authority (in case of contract value specified in BDS Clause 4.6(b)(ii)(የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ሴርትፊኬት ያለው)

    Reference: ITB 35.2

  • ከኢትዮጵያ ምግብና መድሀኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ወይም ከኢትዮጵያ የተስማሚነትና ምዘና ድርጀት የተሰጠውን የጥራት የማረጋገጫ ሰነድ ማቅረብ የሚችል

    ከኢትዮጵያ ምግብና መድሀኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ወይም ከኢትዮጵያ የተስማሚነትና ምዘና ድርጀት የተሰጠውን የጥራት የማረጋገጫ ሰነድ ማቅረብ የሚችል

    Reference: ከኢትዮጵያ ምግብና መድሀኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ወይም ከኢትዮጵያ የተስማሚነትና ምዘና ድርጀት የተሰጠውን የጥራት የማረጋገጫ ሰነድ ማቅረብ የሚችል

Procurement Classification

  • 104000000: Food supplies

Source of Fund

  • Treasury

Governing Rule

The Federal Republic of Ethiopia

Terms and Conditions

ተጫራቾች ከኢትዮጵያ ምግብና መድሀኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ወይም ከኢትዮጵያ የተስማሚነትና ምዘና ድርጀት የጥራት ማረጋገጫ ማምጣት አለባቸው፡፡ ተጫራቾች የሚያቀርቡት ውሃ ለስድስት ወራት የአገልግሎት ጊዜው የሚቆይ መሆን አለበት፡፡ አሸናፊው ድርጅት ዉሃውን በራሱ ትራንስፖርት አና የጉልበት ሰራተኞች ወጪ ወደ ጅቡቲ መስመር ከአዲስ አበባ በ 705 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ወደ ሚገኘው ጋላፊ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት መጋዘን ገቢ ማድረግ አለባቸው፡፡ አሸናፊው ድርጅት ባለ ሁለት ሊትር ውሃ በሁለት ዙር ከመ/ቤቱ በሚሰጠው የግዥ ትዕዛዝ መሰረት ማቅረብ አለበት በዚሁ መሰረት የመጀመሪያ ዙር በቀረበው ባለ ሁለት ሊትር ውሃ ብዛት መሰረት ወዲያውኑ ክፍያ ይፈጸማል በተመሳሳይ ሁለተኛ ዙር ዉሃው ሲቀርብ በቀረበው ባለ ሁለት ሊትር ውሃ ብዛት ክፍያው ይፈጸማል፡፡ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያውን በስስተም አታች በማድረግ በአካል ማቅረብ አለባቸው መ/ቤቱ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብት በህግ የተጠበቀ ነው፡፡አሸናፊው ድርጅት ባለ ሁለት ሊትር ውሃ በሁለት ዙር ለማቅረብ የዋጋ ለውጥ ሳይደረግበት ለአንድ ዓመት ጸንቶ የሚቆይ ውል ከመ/ቤቱ ጋር መግባት አለበት፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *