Your cart is currently empty!
ብርሃን ባንክ አ.ማ ከባለእዳዎቹ ላይ ለሚፈልገው ገንዘብ በዋስትና የያዛቸውን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Reporter(Jan 25, 2026)
የሐራጅ ማስታወቂያ
ብርሃን ባንክ አ.ማ ከባለእዳዎቹ ላይ ለሚፈልገው ገንዘብ በዋስትና የያዛቸውን እና ከዚህ በታች የተመለከቱትን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር 97/1990 እና በተሻሻለው አዋጅ ቁጥር 216/92 ለባንኮች በተሰጠው ስልጣን መሠረት ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል::
ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች በመገንዘብ ማክበር ይኖርባቸዋል::
1. ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋውን የ1/4 (አንድ አራተኛ) (ሲፒኦ) በብርሃን ባንክ አማ ስም ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ::
2. የጨረታው አሸናፊ ጨረታውን እንዳሸነፈ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ከፍሎ ንብረቱን መረከብ አለበት:: በእነዚህ ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል:: በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲፒኦ ይመለስላቸዋል::
3. የመኖሪያ ቤቶቹ ጨረታ ንብረቱ በሚገኝበት ቦታ ይከናወናል::
4. የጨረታ አሸናፊው በሚገዛው ንብረት ላይ የሚፈለግ ማናቸውም ለመንግስት የሚከፈሉ ግብር፣ ተጨማሪ እሴት ታክስ፣ የስም ማዛወሪያ ክፍያዎች እና የሊዝ ክፍያዎች ይመለከተዋል::
5. መያዣ ስጪዎች ሐራጁ በሚከናወንበት ቦታ ቀንና ሰዓት መገኘት ይችላሉ:: ባይገኙ ግን ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል::
6. በባንኩ ብድር መምሪያ መስፈርት መሰረት እና በተሰጠው ጊዜ ውስጥ የሚፈለግበትን ለሚያሟላ ተጫራች ባንኩ 50% ብድር ሊያመቻች ይችላል::
7. ለጨረታ የቀረቡትን ንብረቶች በስራ ሰዓት ኘሮግራም አስይዞ ለመጐብኘት ይቻላል::
8. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው::
የመኖሪያ እና ንግድ ቤቶች
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪዉ ስም |
የመያዣ ሰጭዉ ስም |
መኖሪያ/ የንግድ ቤት የሚገኝበት አድራሻ |
የቦታው ስፋት በካሬ ሜትር |
የንብረቱ አገልግሎት |
የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር |
የጨረታ መነሻ ዋጋ |
ጨረታዉ የሚካሄድበት ቀን እና ሰዓት |
|
1 |
እመቤት ጌታቸዉ |
እመቤት ጌታቸዉ |
ሰንዳፋ በኬ ከተማ 02 ቀበሌ |
200 ካ.ሜ |
መኖሪያ ቤት |
470/1740/99 |
2,500,000.00 |
የካቲት 17 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30 |
|
2 |
ኃይለእየሱስ ዘዉዴ |
ኃይለእየሱስ ዘዉዴ |
ሰንዳፋ በኬ ከተማ 02 ቀበሌ |
240 ካ.ሜ |
መኖሪያ ቤት |
94/2916/2015 |
1,500,000.00 |
የካቲት 17 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00-9፡30 |
|
3 |
አብርሃም መንግስቱ |
የማነህ ከበደ |
ገላን ከተማ 01 ቀበሌ የቤት ቁጥር አዲስ |
400 ካ.ሜ(G+1) |
መኖሪያ ቤት |
BMG/20/2002 |
8,100,000.00 |
የካቲት 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4:00-5:30 |
|
4 |
ቦነያ ዋታ |
ቦነያ ዋታ |
ቡሌ ሆራ ከተማ ጎሮ አባይ ቀበሌ |
1000 ካ.ሜ |
ንግድ |
BH/3986/ B.415/2015 |
4,700,000.00 |
የካቲት 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30 |
|
5 |
እንዳልካቸዉ ተፈራ |
እንዳልካቸዉ ተፈራ |
ቡሌ ሆራ ከተማ ቡሌ ቅልጣ ቀበሌ |
333.5 ካ.ሜ |
መኖሪያ ቤት |
BH/842/ I-500/2014 |
1,900,000.00 |
የካቲት 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00-9፡30 |
|
6 |
ጌትነት ኮኬ |
ቦሰና መስፍን |
ባህር ዳር ከተማ ህዳር 11 ክ/ከተማ 01 ቀበሌ |
150 ካ.ሜ |
መኖሪያ ቤት |
44545/11 |
4,450,000.00 |
የካቲት 19 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30 |
|
7 |
እዮሲያስ በዛብህ |
እዮሲያስ በዛብህ |
ሚዛን አማን ከተማ አማን ክ/ከተማ አማን ቀበሌ |
200 ካ.ሜ |
ድርጅት |
8220/2016 |
1,200,000.00 |
የካቲት 20 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30 |
|
8 |
ህገመንግስት ቢያድግልኝ |
አክሊሉ ገ/ጊዮርጊስ እና ወይንቱ ወዳጆ |
ከፋ ዞን ጊምቦ ወረዳ የይቢጦ ቀበሌ |
5574 ካ.ሜ |
የቡና መጋዘንና አዉድማ |
ደህ/09/04/025/00906 የቀድሞ ማሳ ቁጥር ደህ/09/04/025/03026 |
2,200,000.00 |
የካቲት 20 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30 |
ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥሮች 011-650 6900 እና 011-650 6276 በመደወል መጠየቅ ይቻላል::