Ethiopian Customs Commission ፡ የጽህፈት መሳሪያዎችና የቢሮ መገልገያ እቃዎች ግዥ/1


Government(Jan 20, 2026)

Please click on this Link in order to Bid on the Electronic Government Procurement website

https://production.egp.gov.et/egp/bids/report/tendering/cfa870d3-1c60-4654-ae27-2ee3179bac44/open

Reference Number: ECC-NCB-G-0307-2018-BID-Open
Lot Reference: ECC/NCB/G/002/1/2018/BID

Procurement Information

  • Procurement Type: Bidding
  • Procurement Method: Open
  • Market Type: National
  • Envelope Type: single envelop
  • Category: Goods

Procuring Entity

Organization: Ethiopian Customs Commission

Contact Information

Address: • የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ዋናው መስሪያ ቤት መስቀል አደባባይ ከቅዱስ ዮሴፍ ትምህርት ቤት ጎን ይርጋ ሀይሌ ፕላዛ ላይ 4ኛ ፎቅ ግዥ ክፍል

Town: • Addis Ababa (አዲስ አበባ)

Country: Ethiopia

P.O. Box: 2559

Post Code: 1000

Telephone: +251 116733815

Email: hocrecordopr@gmail.com

Office: 4th floor

Important Dates

  • Invitation Date: Jan 17, 2026, 12:00 AM
  • Submission Deadline: Feb 6, 2026, 9:00:00 AM
  • Opening Schedule: Feb 6, 2026, 9:30:00 AM
  • Clarification Deadline: Feb 1, 2026, 5:00:00 PM

Eligibility Requirements

Participation Fee: 200

Bid Security: 30000 ETB

Joint Venture: Required

Bid Security Forms (Local): Bank_Guarantee, CPO

Bid Security Forms (SME): Bank_Guarantee, Letter_from_Small_and_Micro_Enterprise, CPO

Bid Security Forms (Foreign): Bank_Guarantee, CPO

Qualification Requirements

  • conflict of interest

    Bidder is found to have a conflict of interest as described in ITB Sub-Clause 4.3

    Reference: ITB 35.2

  • በማምረት ሥራ ላይ የተሰማሩ አነስተኛና ጥቃቅን ማህበራት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት የግዥ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 1073/2017 መሠረት የመልካም ሥራ አፈፃፀም ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡

    በማምረት ሥራ ላይ የተሰማሩ አነስተኛና ጥቃቅን ማህበራት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት የግዥ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 1073/2017 መሠረት የመልካም ሥራ አፈፃፀም ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡

    Reference: በማምረት ሥራ ላይ የተሰማሩ አነስተኛና ጥቃቅን ማህበራት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት የግዥ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 1073/2017 መሠረት የመልካም ሥራ አፈፃፀም ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡

  • በማምረት ሥራ ላይ የተሰማሩ አነስተኛና ጥቃቅን ማህበራት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት የግዥ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 1073/2017 መሠረት ፈቃዳቸውን ለሌላ ሦስተኛ ወገን ያላስተላለፉ፣ በጥቃቅን ወይም በአነስተኛ ብቻ ተደራጅተው የቆዩ መሆኑን እና ሌሎች መረጃዎችን የሚገልጽ የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ አለበት፡፡

    በማምረት ሥራ ላይ የተሰማሩ አነስተኛና ጥቃቅን ማህበራት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት የግዥ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 1073/2017 መሠረት ፈቃዳቸውን ለሌላ ሦስተኛ ወገን ያላስተላለፉ፣ በጥቃቅን ወይም በአነስተኛ ብቻ ተደራጅተው የቆዩ መሆኑን እና ሌሎች መረጃዎችን የሚገልጽ የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ አለበት፡፡

    Reference: በማምረት ሥራ ላይ የተሰማሩ አነስተኛና ጥቃቅን ማህበራት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት የግዥ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 1073/2017 መሠረት ፈቃዳቸውን ለሌላ ሦስተኛ ወገን ያላስተላለፉ፣ በጥቃቅን ወይም በአነስተኛ ብቻ ተደራጅተው የቆዩ መሆኑን እና ሌሎች መረጃዎችን የሚገልጽ የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ አለበት፡፡

  • valid business license(በዘርፉ የታደሰ የንግድ ስራ ፍቃድ ያለዉ )

    Bidder has to submit valid business license indicating the stream of business in which the bidder is engaged in accordance with ITB Clause 4.6(b)(i);(በዘርፉ የታደሰ የንግድ ስራ ፍቃድ ያለዉ)

    Reference: ITB 35.2

  • VAT registration certificate(የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ሰርተፍኬት ያለዉ )

    Bidder has to submit VAT registration certificate issued by the tax authority (in case of contract value specified in BDS Clause 4.6(b)(ii)(የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ሰርተፍኬት ያለዉ)

    Reference: ITB 35.2

  • valid tax clearance certificate(ግብር ከሚከፍሉበት መስሪያቤት የሚሠጥ ጊዜው ያላለፈበት በጨረታ ለመሳተፍ የሚያስችል ሰነድ)

    Bidder has to submit a valid tax clearance certificate issued by the tax authority in accordance with ITB Clause 4.6(b)(iii);(ግብር ከሚከፍሉበት መስሪያቤት የሚሠጥ ጊዜው ያላለፈበት በጨረታ ለመሳተፍ የሚያስችል ሰነድ)

    Reference: ITB 35.2

  • የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና ብር 30,000( ሠላሳ ሺህ ብር) በአካል መቅረብ አለበት በሲስተምም መያያዝ አለበት(BID Security)

    የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና ብር 30,000( ሠላሳ ሺህ ብር) በአካል መቅረብ አለበት በሲስተምም መያያዝ አለበት(BID Security)

    Reference: የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና ብር 30,000( ሠላሳ ሺህ ብር) በአካል መቅረብ አለበት በሲስተምም መያያዝ አለበት(BID Security)

  • Warranty

    Bidder has to submit Description of the organization of the warranty offered in accordance with the conditions laid down in GCC Clause 23;

    Reference: ITB 35.4

  • Technical Specification + Technical Offer+ Compliance Sheet

    Bidder has failed to complete its Technical Specification + Technical Offer+ Compliance Sheet Form in accordance with technical specification presented as per template in Section 6, Statement of Requirements .

    Reference: ITB 35.4

  • Delivery and Completion Schedule

    Bidder has failed to submit dated Delivery and Completion Schedule presented as per template in Section 6, Statement of Requirements

    Reference: ITB 35.4

  • በማምረት ሥራ ላይ የተሰማሩ አነስተኛና ጥቃቅን ማህበራት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት የግዥ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 1073/2017 መሠረት በጨረታ ማስከበሪያ ምትክ ማህበራቱን ካደራጃቸው የመንግስት ተቋም የሚሰጥ የጨረታ ማስከበሪያ የድጋፍ ደብዳቤ ማህበራቱ ሊያቀርቡ ይችላሉ፡፡ በዚህ መልኩ የሚቀርበው የድጋፍ ደብዳቤ ዋስትና የተሰጠበትን የገንዘብ መጠን በመጥቀስ ማህበራቱን ባደራጃቸው መ/ቤት የበላይ ኃላፊ የተፈረመ መሆን አለበት፡፡ በተጨማሪም መተማመኛ ቅጽ በዚህ መመሪያ አባሪ 4 መሠረት ሞልተው ማቅረብ አለባቸው፡፡

    በማምረት ሥራ ላይ የተሰማሩ አነስተኛና ጥቃቅን ማህበራት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት የግዥ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 1073/2017 መሠረት በጨረታ ማስከበሪያ ምትክ ማህበራቱን ካደራጃቸው የመንግስት ተቋም የሚሰጥ የጨረታ ማስከበሪያ የድጋፍ ደብዳቤ ማህበራቱ ሊያቀርቡ ይችላሉ፡፡ በዚህ መልኩ የሚቀርበው የድጋፍ ደብዳቤ ዋስትና የተሰጠበትን የገንዘብ መጠን በመጥቀስ ማህበራቱን ባደራጃቸው መ/ቤት የበላይ ኃላፊ የተፈረመ መሆን አለበት፡፡ በተጨማሪም መተማመኛ ቅጽ በዚህ መመሪያ አባሪ 4 መሠረት ሞልተው ማቅረብ አለባቸው፡፡

    Reference: Certification Compliance

Procurement Classification

  • 101101000: Stationary, Ink, Toner& printing

Source of Fund

  • Treasury

Governing Rule

The Federal Republic of Ethiopia

Terms and Conditions

ኮሚሽኑ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ግዥውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡
ተጫራቾች ለሚወዳደሩባቸው የጽህፈት መሳሪያዎችና የቢሮ መገልገያ እቃዎች ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ናሙና ማቅረብ ግዴታ ነው፡፡
ናሙና ያላቀረበ ተጫራች ወደ ቀጣይ ግምገማ አያልፉም፡፡
• በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ዋናው መስሪያ ቤት ስም ብር 30,000( ሠላሳ ሺህ ብር)(Bid Security ) ጨረታው ከመከፈቱ በፊት በሲስተም ተያይዞ በአካል መስቀል አደባባይ ከቅዱስ ዮሴፍ ትምህርት ቤት ጎን ይርጋ ሀይሌ ፕላዛ ላይ 4ኛ ፎቅ ግዥ ክፍል መቅረብ አለበት፡፡
የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በሲስተም ስለተያያዘ በአካል ካልቀረብ የጨረታ ማስከበሪያ እንደቀረበ አያስቆጥርም፡፡
• አሸናፊው ተጫራች የአሸነፈበትን የጽህፈት መሳሪያዎችና የቢሮ መገልገያ እቃዎች በተመረጠው ናሙና መሠረት የማቅረብ ግዴታ አለበት፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *