አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለአምቲኢ/አውቲኢ የህንፃዎች እድሳት እና ጥገና ክፍል የሚውል የተለያዩ ጠጠር እና አሸዋ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል


Government(Feb 06, 2026)

Lot Information

  • Procurement Reference Number: AmU-NCB-G-0416-2018-PUR
  • Object of Procurement: ለአምቲኢ/አዉቲኢ የህንፃዎች አድሳት እና ጥገና ክፍል የሚዉል የተለያዩ ጠጠር እና አሸዋ ግዥ//56//
  • Description: ለአምቲኢ/አዉቲኢ የህንፃዎች አድሳት እና ጥገና ክፍል የሚዉል የተለያዩ ጠጠር እና አሸዋ ግዥ//56//
  • Award Type: Lot based
  • Procurement Type: Shopping
  • Procurement Method: Open
  • Marketplace: National
  • Procuring Entity: Arbaminch University
  • Clarification Request Deadline: Feb 09, 2026, 8:00:00 AM
  • Bid Submission Deadline: Feb 07, 2026, 10:20:46 AM
  • Terms and Conditions:
  1. የአንዱን ዕቃ ዋጋ መሙያ ላይ የወቅቱን የገበያ ዋጋና ጥራትን ያገናዘበ ሞልተው ማቅረብ አለባቸው።
  2. አሸናፊ ድርጅት አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ AMiT/AWTi ዕቃ ግምጃ ቤት ማስረከብ አለበት።
  3. ዩኒቨርሲቲ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *