የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ወላይታ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት የመኖሪያ ቤት ጨረታ ማስታወቂያ አውጥቷል


Addis Zemen(Feb 07, 2026)

የመኖሪያ ቤት ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈጻጸም ከሳሾች እነ ቅድስት ደቦጭ (4 ሰዎች) እና በአፈጻጸም ተከሳሽ አቶ ጌታሁን ደቦጭ መካከል ባለው የአፈጻጸም ክስ መነሻ በሶዶ ከተማ ቄራ ቀበሌ ውስጥ በወ/ ብርሃነሽ ሣርካ ስም ተመዝግቦ የሚገኝ በሰሜን አቶ አሰፋ አሻንጎ፣ በደቡብ አቶ ዝናቡ ታደሠ በምስራቅ አቶ አበበ ያያ፣ በምዕራብ መንገድ በሚያዋስኑበት የቦታ ቁጥር /812/2003 ስፋቱ 250 /ሜትር በሆነ ይዞታ ላይ የሚገኘው እና መነሻ ዋጋ ብር 9,100,000.00 (ዘጠኝ ሚሊዮን አንድ መቶ ሺህ) የሆነ ቤት በጨረታ የሚሸጠው በቀን 29/6/2018 / 430-630 ባለው ሰዓት ውስጥ በመሆኑ ቤቱን ለመጫረት የሚፈልግ ቀርቦ እንዲጫረት እና የጨረታ አሸናፊ የቤቱን መነሻ ዋጋ 25% አስቀድሞ የሚያስገባ መሆኑንም ጭምር እንዲያውቅ የወላይታ ዞን ከፍተኛ /ቤት አዟል።

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ወላይታ ዞን ከፍተኛ /ቤት


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *