Your cart is currently empty!
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቤት በግልጽ ጨረታ መሸጥ ይፈልጋል
Reporter(Feb 11, 2026)
የጨረታ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሠጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የተመለከተውን ንብረት በግልጽ ጨረታ መሸጥ ይፈልጋል።
|
ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
ቅርንጫፍ
|
የንብረቱ መለያ ቁጥርና አድራሻ |
የጨረታው መነሻ ዋጋ
|
ሐራጅ የሚከናወንበት |
የጨረታው ደረጃ
|
|||||
|
ከተማ |
ወረዳ/ቀበሌ |
የቤት ቁጥር |
ካርታ ቁጥር |
የቦታው ስፋት(ካ.ሜ) |
ቀን |
ሰዓት |
||||||
|
1 |
ዘርትሁን ገነቲ ጅማ
|
ዘርትሁን ነቲ ጅማ |
ገንደ ሃራ |
አዳማ |
ጎሮ
|
– |
OR00101 6012008 |
279.28
|
4,077,086.25
|
08/07/2018 ዓ.ም. |
ጠዋት 4:00-5:30 |
1ኛ ዙር
|
በዚሁ መሰረት ተጫራቾች፡–
- በጨረታው እለት የጨረታውን መነሻ ዋጋ ¼ ኛውን በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ በማስያዝ መወዳደር ይችላሉ፤ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሲ.ፒ.ኦ ማቅረብ ተመራጭ ነው።
- ጨረታው የሚካሀደው አዳማ ዲስትሪክት ጽ/ቤት ውስጥ ሲሆን ስለ ሚጫረቱት ንብረት ከቅርንጫፍ ባንኩና ከአዳማ ዲስትሪክት ሕግ አገልግሎት ተገቢውን ማብራሪያ ማግኘት ይቻላሉ።
- በጨረታው ለተሸነፉት ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል።
- የጨረታው አሸናፊ በ15 ቀናት ውስጥ ቀሪውን ገንዘብ ከፍሎ ማጠናቀቅ አለበት።
- የጨረታው አሸናፊ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ክፍያውን ካላጠናቀቀ ጨረታውን በፍቃዱ እንዳፈረሰ ተቆጥሮ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል።
- የጨረታው አሸናፊ የገዛውን ንብረት የስም ማዘዋወሪያ እና ማንኛውንም ወጪ ሁሉ እራሱ ይከፍላል።
- በህግ ገዢ እንዲከፍል የተወሰኑ ማንኛውንም ታክሶች፤ ግብሮች ከስም ዝውውር ጋር የተያያዙ ክፍያዎች በጨራታ የአሸናፊ የሆነው ገዢ ይከፍላል።
- ንብረቱ ለገዢው ስም እንዲዛወር ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ማረጋገጫ ይጽፋል።
- የንግድ ማህበራትን ወክሎ ለመጫረት የማህበራቱን መመስረቻ ጽሁፍ እና መተዳደርያ ደንብ የያዘና በማህበራቱ ስም ንብረት ለመግዛት ስልጣን ያለው መሆን ያለበት ሲሆን ይህንኑ የሚያረጋግጥ ሰነድ በማቅረብ ይሆናል።
- ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ሆነ በሙሉ የመስረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- ለተጨማሪ መረጃ ሶሬቲ ሲቲ ሞል 2ኛ ፎቅ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዳማ ዲስትሪክት ጽ/ቤት ህግ አገልግሎት ቢሮ ቁጥር 17 ማነጋገር ይቻላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ