የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የንግድ ወይም ድርጅት ቤቶች ኪራይ ተጫራቾችን አወዳድሮ ማከራየት ይፈልጋል – test3.diretenders.com

የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የንግድ ወይም ድርጅት ቤቶች ኪራይ ተጫራቾችን አወዳድሮ ማከራየት ይፈልጋል


Addis Zemen (Jun 09, 2026)

15 ዙር የንግድ/ድርጅት ቤቶች ኪራይ ጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር /./../አገ/11/09/2018

1. የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በስሩ የሚገኙ የንግድ ድርጅት ቤቶችን በጨረታ መለያ ቁጥር ../ብግጨ/አገ/11/09/2018 ተጫራቾችን አወዳድሮ ማከራየት ይፈልጋል፡፡

2. ኮርፖራሽኑ ለሚያከናውነው የንግድ/ድርጅት ቤቶች ኪራይ ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን እና የመወዳደሪያ የኪራይ ተመን ዋጋ በአንድ ፖስታ ማቅረብ አለባቸው፡፡

3. ጨረታው የሚከናወነው በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ ሥነሥርዓትና ይህንኑ አስመልከቶ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን መመሪያ መሰረት ነው፡፡

4 ማንኛውም ፍላጎት ያለው ተጫራች የተሟላ የጨረታ ሰነዱን ከሰኔ 01 ቀን 2018 . እስከ ሰኔ 22 ቀን 2018 . ቅዳሜን ጨምሮ ባሉት 21 ተከታታይ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት ከሰኞ እስከ አርብ 200 እስከ 1100 ቅዳሜ ከጠዋቱ 200 እስከ 600 ድረስ የማይመለስ ብር 500.00 /አምስት መቶ ብር/ በካሽ በመክፈል የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ በቅርንጫፍ /ቤቶች በአካል በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡

5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዶቻቸውን በኮርፖሬሽኑ ዋና /ቤት 1 ፎቅ ላይ በሚገኘው የመሰብሰቢያ አዳራሽ ለዚሁ ታሽጎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ጨረታው በመጀመሪያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ከሰኔ 01 ቀን 2018 . ከሰዓት 1100 ሰዓት ድረስ እንዲያቀርቡ ሆኖ ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000.00 /ሀምሳ ሺህ ብር/ በሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ .. በፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ስም ከጨረታ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡ ከጨረታው መክፈቻ ዕለትና ሰዓት ዘግይቶ የቀረበ የጨረታ ሰነድ ውድቅ ይደረጋል፤ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በጨረታ ሰነዱ ከፍል 1 ላይ በተገለፀበት ቀንና ሰዓት ይከፈታል፡፡ የጨረታ ሰነድ ሽያጭ በኮርፖሬሽኑ ቅርንጫፍ /ቤቶች የሚከናወን ይሆናል፡፡

6. ተጫራቾች የንግድ ቤቶቹን በአካል ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ማብቂያው ቀን ድረስ በስራ ቀናት ከጠዋቱ 300 እስከ ቀኑ 1100 ሰዓት ቤቶቹ በሚገኙበት አድራሻ ድረስ በመቅረብና ለዚሁ ስራ በሚመደቡ ባለሙያዎች እና በሚወጣው ፕሮግራም መሰረት ቤቶቹን መመልከት ይችላሉ፡፡

7. ኮርፖሬሽኑ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር፡-0910-48-59-48 / 0922-49-18-85 ወይም 0922-98-76-33 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

ዌብሳይት website www.fhc.gov.et

የፖ... PO Box 299

ፋክስ ቁጥር፡-011-5-54-60-45/ 011-5-52-46-46

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *