በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የወላይታ ሶዶ ከተማ አስ/ር ከፍተኛ ፍ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት ከካፒታል በጀት ተሽከሪካሪ ወንበር፣ LCD projector እና ላፕቶፕ ኮምፒውተር በግልጽ ጨረታ መግዛት ይፈልጋል – test3.diretenders.com

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የወላይታ ሶዶ ከተማ አስ/ር ከፍተኛ ፍ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት ከካፒታል በጀት ተሽከሪካሪ ወንበር፣ LCD projector እና ላፕቶፕ ኮምፒውተር በግልጽ ጨረታ መግዛት ይፈልጋል


Addis Zemen (Jun 06, 2026)

የጨረታ ማስታወቂያ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የወላይታ ሶዶ ከተማ አስ/ ከፍተኛ /ቤት 2018 በጀት ዓመት ከካፒታል በጀት ተሽከሪካሪ ወንበር፣ LCD projector እና ላፕቶፕ ኮምፒውተር በግልጽ ጨረታ መግዛት ይፈልጋል።

ስለዚህ በዚህ ጨረታ ለመሳተፍ የሚፈልግ ተጫራች፡

1. በዘርፉ ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸውና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው

2. የተጨማሪ እሰት ታክስ /ቫት/ ተመዝጋቢ የሆኑበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችል

3. ዝርዝር የጨረታ ሠነድ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የወላይታ ሶዶ ከተማ አስ/ ከፍተኛ /ቤት ግዥ ክፍያ ንብረት አስ/ ደጋፍ የሥራ ሂደት በመቅረብ የማይመለስ ብር 200 /ሁለት መቶ ብር/ ብቻ በመክፈል መግዛት ይኖርባቸዋል።

4. ተጫራቾች ብር 20,000 /ሃያ ሺህ ብር/ብቻ የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ /CPO/ ከጨረታው ሠነድ ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

5. ተጫራቾች የሚያቀርቧቸውን የዋጋ ማቅረቢያ ሠነዶቻቸውን ኦርጅናሉን በታሸገ ፖስታ ሙሉ አድራሻቸውን በመጥቀስ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናት እስከመጨረሻው ቀን ከቀኑ 1130 ሰዓት ድረስ ለዚህ ጨረታ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ የጨረታ ሠነዱን ማስገባት አለባቸው።

6. በጨረታው ሠነድ የተፃፈውን ዕቃ ዓይነትና መለያ ቁጥሩን ተጫራቾች በትክክል መሙላት አለባቸው። የሚያቀርቧቸው ዋጋ ከቫት ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

7. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 15ኛው ቀን ከቀኑ 1130 ታሽጎ በሚቀጥለዉ ቀን ማለትም 16ኛው ቀን 430 ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። 16ኛው ቀን የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው ሥራ ይከፈታል።

8. ያሸነፈ ተጫራች ዕቃውን እስከ /ቤቱ ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል። አሸናፊ ተጫራች የዕቃዉ ናሙና ማቅረብ አለባቸው።

ፍርድ ቤቱ ለዚሁ ጨረታ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን መለወጥ ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የወላይታ ከተማ አስ/ ከፍተኛ /ቤት


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *