Addis Zemen (Jun 30, 2026)
ለመስክ መኪና አከራዮች ምዝገባና ለመኪናዎች አቅርቦት የወጣ ማስታወቂያ
የሲዳማ ዲዛይንና ግንባታ ቁጥጥር ኢንተርፕራይዝ አከራዮችን መዝግቦ ከዚህ በታች በተገለጸው ዝርዝር መሰረት አነስተኛ መኪኖችን ለአንድ አመት ጊዜ በቁርጥ ዋጋ መከራየት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም በአሁኑ ጊዜ ውል ገብተው እያቀረቡ ያሉትና ሌሎች ማከራየት የሚፈልጉ ድርጅቶች ወይም ግለሰቦች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ቀርቦ መመዝገብና ውል ገብቶ ማቅረብ የሚችሉ መሆኑን እያሳወቅን ተመዝጋቢዎች፡-
1. በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የንግድ ምዝገባ ሰርተፊኬት፣የቫት ምዝገባ ፣ የቲን ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችሉና
2. ከአንድ መኪና ጀምሮ መኪኖችን ማቅረብ የሚችሉና ቢያንስ የአንድ መኪና የባለቤትነት ማረጋገጫ ወይም ውክልና ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
3. ተመዝጋቢዎች ዝርዝር መስፈርት ከኢንተርፕራይዙ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 05 ቀርበው ሰነዱን በነጻ መውሰድ ይችላሉ፡፡
የአቅርቦቱ ዝርዝር እንደሚከተለው ይሆናል።
|
ተ.ቁ |
የመኪናዉ አይነት |
የስሪት ዘመን |
የአንዱ የአንድ ቀን ዋጋ ቫትን ጨምሮ ያለነዳጅ (በብር) |
የሚቀርበዉ ብዛት
|
ዉሉ የሚቆይበት ጊዜ
|
|
|
ባለአንድ ጋቢና ፒክ አፕ ወይም (ኪንግ ካፕ) |
እ.አ.አ 1995 ጀምሮ |
2,100
|
በዉል ለአንድ ዓመት ሆኖ እንደ አስፈላጊነቱ የሚታዘዝ |
ለአንድ ዓመት ሆኖ እንደአስፈላጊነቱ የሚታደስ |
|
|
ባለሁለት ጋቢና ፒክ አፕ |
እ.ኢ.አ 1997 ጀምሮ |
3,000 |
>> |
|
|
|
ሽፍን (ባለ ሦስት ወይም ባለ አምስት በር) |
3,500 |
>> |
መመዝገቢያ አድራሻ፡- በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በሀዋሳ _ ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት አካባቢ የክልሉ ወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ኤጄንሲ ባለበት ጊቢ ውስጥ በሚገኘዉ የኢንተርፕራይዙ ጽ/ቤት ግዥና ንብ/ጠ/አገ/ዳይሬክቶሬ ስልክ የቢሮ 0460462123472 ወይም 0912005137
የሲዳማ ዲዛይንና ግንባታ ቁጥጥር ኢንተርፕራይዝ