የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጎንደር ሪጅን ለሰራተኞች የደንብ ልብስ ማሰፊያ የአገልግሎት ግዥ ለመፈፀም በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል – test3.diretenders.com

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጎንደር ሪጅን ለሰራተኞች የደንብ ልብስ ማሰፊያ የአገልግሎት ግዥ ለመፈፀም በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል


Addis Zemen (Aug 11, 2026)

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

ጨረታ ቁጥር ////ሪ/ግ/ጨ/001/2019

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጎንደር ሪጅን ለሰራተኞች የደንብ ልብስ ማሰፊያ የአገልግሎት ግዥ ለመፈፀም በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ዝርዝሩም እንደሚከተለው ነው፡

.

የዕቃው አይነት

መለኪያ

ብዛት

1

ጃኬት እና ሱሪ

በቁጥር

490

2

ኮትና ሱሪ ባለገበር

በቁጥር

108

3

ጉርድ ቀሚስ

በቁጥር

28

4

ኮትና ቀሚስ ባለገበር

በቁጥር

186

5

ቱታ

በቁጥር

38

6

ካፖርት/ጋወን

በቁጥር

58

7

ሱሪ

በቁጥር

4

 

ድርጅቱ ባስቀመጠው ሳምፕል መሰረት የሚሰራ

  1. ተጫራቾች የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆናቸውን የሚገልጽ ማስረጃ የሚያቀርቡና በመስኩ ህጋዊ ፍቃድ ያላቸው እንዲሁም የተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡ መሆን አለባቸው፡፡
  2. ተጫራቾች ዝርዝር መግለጫ የያዘውን የጨረታ ሠነድ ለመግዛት ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የማይመለስ ገንዘብ ብር 500.00 (አምስት መቶ ብር) በኢ//አገ/ ጎንደር ሪጅን /ቤት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር (1000257403657) በማስገባትና የባንከ ደረሰኙን ከታች በሚገኘው አድራሻ በማቅረብ መግዛት ይችላል፡፡ ጎንደር ሪጅን ማህበረ ቅዱሳን ህንጻ የኢ//አገ/ ጎንደር ሪጅን ሰፕላይ ቼይን፤ንብረትና ጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ ቁጥር 304
  3.  ተጫራቾች ብር 20,000 (ሃያ ሺህ ብር) የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ (CPO) ወይም በሁኔታዎች ላይ ያልተመረኮዘ የባንክ ጋራንቲ (Bid Bond) ማስያዝ አለባቸው፡፡
  4. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን እና በተ/ 1 የተጠቀሱ ማስረጃዎችን በታሸገ ኤንቨሎፕ ኮፒና ኦርጅናል በማለት እስከ ተጠቀሰው የጨረታው መዝጊያ ቀን ነሃሴ 10 ቀን 2018 . 800 ሰዓት ድረስ ከላይ በተ/ 2 ላይ በተገለጸው አድራሻ በመቅረብ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡ ጨረታው የሚከፈትበት በዚሁ ቀን ነሃሴ 10 ቀን 2018 . ከቀኑ 830 ሰዓት ይሆናል፡፡
  5. / ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  6. ተጫራቾች መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር +251-5821-6536 መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጎንደር ሪጅን


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *