Addis Zemen (Sep 09, 2026)
ማረሚያ
ነሐሴ 12 ቀን 2018 ዓ.ም በወጣው አዲስ ዘመን ጋዜጣ ገፅ 25 ላይ በኦሮሚያ ጤና ቢሮ ባንቱ ሆስፒታል ለሆስፒታሉ አገልግሎት የሚውል ለ2019 በጀት ዓመት ግልፅ የግዥ ጨረታ ማስታወቂያ በተራ ቁጥር 4 ላይ የጨረታ ማስገቢያና መዝጊያ ቀን ለተከታታይ 5 የሥራ ቀናት ተብሎ የወጣው በስህተት ሊሆን ለተከታታይ 15 የሥራ ቀናት በሚል የታረመ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
በኦሮሚያ ጤና ቢሮ ባንቱ ሆስፒታል
ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ
https://tender.2merkato.com/tenders/6a842b730a538a9c7c000001