ቡሉኮ ጨርቃጨርቅ አክሲዮን ማህበር ለድርጅቱ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ የፅሕፈትና የቢሮ መገልገያ እቃዎች እና የፅዳት ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ አወዳድሮ የዕቃ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል – test3.diretenders.com

ቡሉኮ ጨርቃጨርቅ አክሲዮን ማህበር ለድርጅቱ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ የፅሕፈትና የቢሮ መገልገያ እቃዎች እና የፅዳት ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ አወዳድሮ የዕቃ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል


Addis Zemen (Sep 11, 2026)

የጨረታ ማስታወቂያ

የግዥ ቁጥር BTSC/NCB/G/002/2019

ቡሉኮ ጨርቃጨርቅ አክሲዮን ማህበር ለድርጅቱ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ የፅሕፈትና የቢሮ መገልገያ እቃዎች እና የፅዳት ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ አወዳድሮ የዕቃ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም በጨረታው ላይ የሚሣተፉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መረጃዎች ማሟላት አለባቸው፡፡

1. በዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ማቅረብ የሚችል

2. የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት

3. የግብር ከፋይ የምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል

4. የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል

5. የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ በሲፒኦ ወይም የባንክ ያለገደብ ጋራንቲ

ለምድብ አንድ፡ የፅሕፈትና የቢሮ መገልገያ እቃዎች……… ብር 30,000.00 ለምድብ ሁለት ዳት ዕቃዎችን ብር 30,000.00 በቡሉኮ ጨርቃ ጨርቅ አክሲዮን ማህበር ወይም “Buluko Textile Share Company” ስም መሆን ማቅረብ የሚችል፡፡

6. ተጫራቾች የጨረታ ሠነድ የማይመለስ ብር 1,000.00 (አንድ ሺህ ብር) በመክፈል ሸገር ከተማ ፉሪ /ከተማ (ከኬንቴሪ ወደ ቡታጅራ በሚወስደው መንገድ 1.3 . ላይ) የቀድሞዉ አይካ አዲስ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ቅጥር ግቢ በመቅረብ የጨረታ ሠነዱ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት ከጠዋቱ 200 – 600 ከሰዓት በኃላ 700- 1030 ሰዓት መግዛት ይችላሉ፡፡

7. ጨረታው መስከረም 25 ቀን 2019 / ከጠዋቱ 500 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ ተጫራቾች በተገኙበት 510 ሰዓት ላይ ይከፈታል

8. ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0996 672 951 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

9. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ፡፡

አድራሻ፡

ቡሉኮ ጨርቃ ጨርቅ አክሲዮን ማህበር


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *