Addis Zemen (Sep 13, 2026)
የጨረታ ማስታወቂያ
የሱሉልታ ወረዳ ፍርድ ቤት ለ 2019 የበጀት ዓመት ግዢ
- 1. ቋሚ እቃዎች (የቢሮ ፈርኒቸሮች)
- 2. የሠራተኞች የደንብ ልብስ
- 3. የፅዳት እቃዎች
- 4. ህትመት
- 5. ስቴሽነሪ እና
- 6. የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በዚህ መሰረት:-
1. በጨረታ መካፈል የምትፈልጉ በተጠቀሱት የስራ መስኮች የተሰማራችሁ ነጋዴዎች የዘመኑን የታደሰ የንግድ ፍቃድ እና TIN የላቸው መሰተፍ ትችላላችሁ፡፡
2. የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና 20,000 (ሀያ ሺህ ብር) CPO በ ሱሉልታ ወረዳ ፍርድ ቤት በሚል ስም በማሰራት ማቅረብ ይችላሉ፡፡
3. የጨረታ ሰነዱን በስራ ሰዓት የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ከሱሉልታ ወራዳ ፍርድ ቤት ማግዛት ይችላሉ፡፡
4. ጨረታው የሚከፈተው ይህ ማስታወቂያ በወጣ በ15ተኛ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾቹ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በሱሉልታ ወረዳ ፍርድ ቤት ይሆናል፡፡
5. ተጫራቾች ተጨማሪ የእሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑና የቲን ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡
6. መስረያ ቤቱ የተሸላ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፈልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡
አድራሻ ፡– ስልክ ቁጥር 0111 880 025 / 0910 657 503 / 0723 657 503
የሱሉልታ ወረዳ ፍርድ ቤት