ዴቭሎፕመንት ስሩ አደልት ኤንድ ነን ፎርማል ኢዱኬችን የትምህርት ቁሳቁሶች እና ንፅህና መጠበቂያ መግዛት ይፈልጋል


Reporter(Sep 03, 2025)

Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።

የትምህርት ቁሣቁሶች የጨረታ ማስታወቂያ

DAN/0056

ዴቭሎፕመንት ስሩ አደልት ኤንድ ነን ፎርማል ኢዱኬችን (ዳንፌ) መንግስታዊ ያልሆነ ለትርፍ ያልተቋቋመ የሀገር በቀል በጎ አድራጎት ድርጅት ሲሆን መንግስት ባወጣው የዳግም ምዝገባ ሥርዓት አጠናቆ በመዝገብ ቁጥር 0045 በመመዝገብ በመላው ኢትዮጵያ በበጎ አድራጎት ሥራ ላይ እንዲንቀሳቀስ የተፈቀደለት ድርጅት ነው። በዚህም መሰረት ድርጅቱ በስሩ ለሚገኙ የፕሮጀክት ተጠቃሚዎች የትምህርት ቁሳቁሶች እና ንፅህና መጠበቂያ ይፈልጋል። ስለዚህ ከታች የተዘረዘሩትን እቃዎች ማቅረብ የሚችሉ ህጋዊ ተጫራቾች ይጋብዛል።

ተ.ቁ

የትም ህርት ቁሳቁስ

መለኪያ

ጠቅላላ ብዛት

1

ደብተር (ባለ 100)

በቁጥር

28000

2

እስኪሪብቶ (ሰማያዊ)

በቁጥር

16800

3

እርሣስ (HP)

በቁጥር

16800

4

ማጥፊያ

በቁጥር

5600

5

መቅረጫ

በቁጥር

5600

6

ማስመሪያ (30cm)

በቁጥር

5600

7

ቦርሳ

በቁጥር

5600

8

ሳሙና (100 ግራም)

በቁጥር

5600

9

እንደገና ጥቅም ላይ ሊውል የሚችል የጨርቅ የፊት ጭንብል

በቁጥር

5600

10

እንደገና ጥቅም ላይ ሊውል የሚችል የንፅህና መጠበቂያ ሞዴስ

በሴት

2800

11

የፕላስቲክ እቃፊ የመማሪያ ቁሳቁሶችን ለማከማቸት)

በቁጥር

5600

12

ደብተር (ባለ 50)

በቁጥር

2800

13

እስክርቢቶ

በቁጥር

700

14

ጠመኔ

በፓክ

700

15

ዳስተር

በቁጥር

560

16

ክላሰር

በፓክ

70

17

ፍሊፕ ቻርት

በቁጥር

280

18

መስመሪያ (30CM)

በቁጥር

140

19

ቀስተ ደመና ወረቀት (ባለ ቀለም ወረቀት)

በሪም

140

20

ማርከር

በፓክ

280

21

መቀሶች

በቁጥር

140

22

Wood fix ኮላ

በቁጥር

280

23

የፕላስቲክ አቃፌ (የመማሪያ ቁሳቁሶችን በማከማቸት)

በቁጥር

140

 

  1. ተወዳዳሪዎች በዘሩ የታደሰ የንግድ ሥራ ፈቃድ እና የንግድ ምዝገባ የምስክር ወረቀት እና የግብር ከፋይ መስያ ቁጥር /ቲን የዘመኑን ግብር ስለመክፈላቸው ማረጋገጫ ክሊራንስ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ የምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።ተጫራቾች እነዚህን እና ሌሎች ተያያዥነት ያሳቸውን ማረጃወች ኮፒ በማድረገ በጀርባው ማህተም በማድረግ በማጫረቻ ሰነዳቸው ላይ ማካተት ይኖርባቸዋል
  2. ጨረታው ለተከታይ 6 ቀናት ማስትም ከነሐሴ 28 እስከ ጳጉሜ 3 ዓየር ላይ የሚቆይ ሲሆን ጳጉሜ 4/2017 ከሰዓት 830 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ጨረታዉ ዳንፌ ዋና /ቤት ጀሞ 1 ሳባ ህንጻ 1 ፎቅ ይከፈታል
  3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ከቀረበው ጠቅላላ ዋጋ 2% በቶክ በድርጅቱ ስም በማሰራት ከጨረታ ዶክመንቱ ጋር በማያያዝ ማስገባት ይኖርባቸዋል
  4. ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሃሳባቸውን ማስትም የዋጋ ሰነዳቸውን በታሸገ ፓስታ አንቨሎፕ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  5. ተጫራቾች ለሚጫረቱበት የትምህርት ቁሣቁሶች ናሙና ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  6. ተጫራቾች የትምህርት ቁሣቁሶች የሚያቀርቡበት ጊዜ /delivery time/ ውል ከተያዘበት ቀን ጀምሮ 5 በአምስት/ ተከታይ የስራ ቀናት ውስጥ ብቻ ይሆናል።
  7. ተጫራቾች ሰነዱን ከዳንፌ ዋናው /ቤታችን በጋዜጣዉ ላይ በተጠቀሱት ቀናት መሰረት ከጠዋት 3:00 ሰዓት እስከ 600 ሰዓት ከሰአት በኋላ 700 ሰዓት ሰከ 1000 ሰአት የሚያገኙ ይሆናሲ የጨረታ ሰነዱን ጅሞ 1 ሳባ ሕንፃ 1 ፎቅ ከፋይናንስ ክፍስ መውሰድ ይችላሉ
  8. ድርጅቱ የተሻስ ስማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ።

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር +251 93 621 0808/ 09 07 36 54 44