Your cart is currently empty!
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን Desktop for Standard Use /Core i5, Desktop for Advanced tasks/ Core 17, Laptop Core i5, Laptop Core 17, Printer, Photocopy Machine, UPS, Color printer & Computer Mouse ተዛማጅ እቃዎች ግዥ ተጫራቾችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
Addis Zemen(Sep 07, 2025)
Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።
የጨረታ ማስታወቂያ
ፌ.ቤ.ኮ/ብግጨ/ዕቃ/01/11/2017
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን Desktop for Standard Use /Core i5, Desktop for Advanced tasks/ Core 17, Laptop Core i5, Laptop Core 17, Printer, Photocopy Machine, UPS, Color printer & Computer Mouse ተዛማጅ እቃዎች ግዥ በጨረታ መለያ ቁጥር ፌ.ቤ.ኮ/ብግጨ/ዕቃ/01/11/2017 ተጫራቾችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
ለኮርፖሬሽኑ አገልግሎት የሚያገለግል ኮምፒውተር እና ተዛማጅ እቃዎች ግዥ ተጫራቾች የመወዳደሪያ ቴክኒካል የሰነዳቸውንና ዋጋቸውን በተለያዩ በታሸ ኤንቨሎፖች ማቅረብ አለባቸው።
ተ/ቁ |
የዕቃ ዝርዝር |
የጨረታ ማስከበሪያ |
1 |
የኮምፒውተር እና ተዛማጅ እቃዎች |
50,000.00 |
3. ጨረታው የሚከናወነው በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ ሥነ–ሥርዓትና ይኸንኑ አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲዊ ሪፐብሊክ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የ መመሪያ መሠረት ሲሆን ከሚፈለገው የኮምፒውተር እና ተዛማጅ እቃዎች ግዥ ጋር የተዛመደ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የግብር ከፋይ ማስረጃ የሚያቀርቡ መሆን ይኖርበታል።
4. የተሟላ የጨረታ ሰነዶችን ማንኛውም ፍላጎት ያለው ተጫራች ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የማይመለስ ብር 500.00 /አምስት መቶ ብር/ በመክፈል የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ለሀር በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና ቤት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 201 በኮርፖሬሽኑ ብዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በአካል በመቅረብ መግዛት ይችላሉ።
5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዶቻቸውን በኮርፖሬሽኑ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 201 ለዚሁ ታሽጎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ጨረታው በመጀመሪያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ወይም መስከረም 14 ቀን 2018 ዓ.ም ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ እንዲያቀርቡ ሆኖ ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ በሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ በባንክ በተመሰከረለት የባንክ ዋስትና ወይም ሲ.ፒ.ኦ በፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ስም ከጨረታ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡ ከጨረታው መከፈቻ ዕለትና ሰዓት ዘግይቶ የቀረበ የጨረታ ሰነድ ውድቅ ይደረጋል፤ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት መስከረም 14 ቀን 2018 ዓም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 4፡15 ሰዓት በኮርፖሬሽኑ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬከተር 1ኛ ፎቅ በሚገኘው የስብሰባ አዳራሽ ይከፈታል።
6. ኮርፖሬሽኑ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለተጨማሪ መረጃ
በስልክ ቁጥር፡-011-85 53 617 ደውሱ መጠየቅ ይቻላል።
ዌብሳይት – Website WWW.agh.gov.et
የፖ.ሣ.ቁ/P.0.Box 299
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን