በሀገር መከላከያ ሚ/ር የምስራቅ ዕዝ ሜንቴናንስ መምሪያ በ2018 በጀት አመት ለዕዙ አገልግሎት የሚውል ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል


Addis Zemen(Sep 22, 2025)

Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።

የጨረታ ማስታወቂያ

የምስራቅ ዕዝ ሜንቴናንስ መምሪያ ግልፅ ጨረታ ቁጥር 01/2018 /

በሀገር መከላከያ / የምስራቅ ዕዝ ሜንቴናንስ መምሪያ 2018 በጀት አመት ለዕዙ አገልግሎት የሚውል

1. የቀላል እና ከባድ ተሽከርካሪዎች መለዋወጫ ዕቃዎች

2. የጀኔተር እና የዳቦ ማሽን መለዋወጫ ዕቃዎች

3. የወታደራዊ ተሽከርካሪ አላቂ መስሪያ ዕቃዎች

በዘርፉ ከተሰማሩ ህጋዊ ተጫራቾች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

ስለሆነም የሚከተሉትን መስፈርቶችን የሚያሟሉ ተጫራቾች ጨረታውን መወዳደር የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ በዚህ መሠረት በተሰማሩበት ስራ ዘርፍ የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት ያላቸው የተጨማሪ ዕሴት ታክስ ሰርተፍኬት ያላቸው፣ የምዝገባ ምስክር ወረቀት ያላቸው ተጫራቾች የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) ብቻ በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት ከጠዋቱ 2:30 እስከ 600 ሰዓት እና 730 እስከ 1100 ሰዓት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ሐረር ምስራቅ ዕዝ ሜንቴናንስ መምሪያ በሚገኘው ግዥ ዴስክ ቢሮ በመቅረብ ጨረታ ሰነድ መግዛት ይችላሉ፡፡ ጨረታው መስከረም 26 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 415 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ 4:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሐረር ቀላዳንባ በሚገኘው ሜንቴናንስ መምሪያ ግዢ ይከፈታል።

/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።

0920 437 143 / 0913 971 279

በአገር መከላከያ ሚኒስቴር የምስራቅ ዕዝ ሜንቴናንስ መምሪያ ግዥ ዴስክ

ሐረር


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *