በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በምስ/ጎጃም ዞን የደጀን ወረዳ ገንዘብ ጽህፈት ቤት ጥቅምት 1 ቀን 2018 ዓ/ም ገፅ 27 ላይ በወጣው አዲስ ዘመን ጋዜጣ በምስ/ጎጃም ዞን የደጀን ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለደጀን ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት በአልማ በጀት የትኖራ ቀበሌ የቅድመ መደበኛ አፀደ ህፃናት የመማሪያ ክፍል ግንባታ ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ መስከረም 12 ቀን 2018 ዓ/ም የወጣ በመሆኑ ጥቅምት 1 ቀን 2018 ዓ/ም የወጣው በስህተት መሆኑን ይገልጻል


Addis Zemen(Oct 14, 2025)

ከስር የተቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ። Please read the detailed instructions below. 

ማረሚያ

ጥቅምት 1 ቀን 2018 ዓ/ም ገፅ 27 ላይ በወጣው አዲስ ዘመን ጋዜጣ በምስ/ጎጃም ዞን የደጀን ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለደጀን ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት በአልማ በጀት የትኖራ ቀበሌ የቅድመ መደበኛ አፀደ ህፃናት የመማሪያ ክፍል ግንባታ ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ መስከረም 12 ቀን 2018 ዓ/ም የወጣ በመሆኑ ጥቅምት 1 ቀን 2018 ዓ/ም የወጣው በስህተት መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ

https://tender.2merkato.com/tenders/68ea22960a538aaafb000001 

 


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *