በደቡብ ከልላዊ መንግሥት ጌዴኦ ዞን የገደብ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት ለሴ/መ/ቤቶች አላቂ የቢሮ ዕቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል


Addis Zemen(Oct 16, 2025)

Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።

የጨረታ ማስታወቂያ

በደቡብ ከልላዊ መንግሥት ጌዴኦ ዞን የገደብ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት ለሴ//ቤቶች አላቂ የቢሮ ዕቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ዚህ በዘርፉ የተሠማራ፡

1. ሕጋዊ የንግድ ፈቃፍ ያለው፣

2. የዘመኑን ግብር የከፈለ፤

3. የቫት ተመዝጋቢ የሆነ፤

4. የአቅራቢነት የምስክር ወረቀት ያለው፤

5. CPO በባንክ የተመሠከረ 8,000 ማቅረብ የሚችል፤

6. ጨረታውን የአሸናፊ ድርጅት የአሸነፈበት ዋጋ 10% ማስያዝ የሚችል፤

7. ጨረታውን የአሸነፈ ድርጅት ዕቃውን እስከ ቦታው ደረስ ማቅረብ የሚችል፤

8. አንድ ኦሪጅናልና ኮፒ የያዘ ሰነድ በጨረታ ሣጥን ውስጥ ማስገባት የሚችል፤

ከላይ በዝርዝር የቀርቡትን መሰፈረቶችን ማሟላት የሚችል የጨረታ ሠነዱን ቢሮ ቁጥር 3 በመቅረብ በብር 100 በመግዛት መወዳደር ይቻላል፡፡ ጨረታው ለ15 የሥራ ቀናት በአየር ላይ ከዋለ በኋላ በ16ኛው የሥራ ቀን 400 ታሽጎ 430 ሰዓት ይከፈታል፡፡

ማሳሰቢያ፡

/ቤቱ የተሻ አማራጭ ካገኘ በጨረታው አይገደደም፡፡

ለበለ መረጃ በስልክ ቁጥር፡-09-16-32-91-53 እና 09-10-92-16-10 ደው ይጠይቁ፡፡

በደ/ኢ// በጌ ዞን የገደብ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *