የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የመጠጥ ዉሀ ግዥ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል


Government(Oct 16, 2025)

Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።

Please click on this Link In order to Bid on the Electronic Government Procurement website

https://production.egp.gov.et/egp/bids/all/tendering/3be44612-e858-4d04-8a68-467c30ebd093/open

Invitation to Bid

“ሎት 18 የመጠጥ ዉሀ ግዥ”

Procurement Reference No: ECC-NCB-G-0085-2018-BID-Open
Procurement Category: Goods

Market Type: National
Procurement Method: Open

Procurement Classification Code: 

  • Code: 104000000
  • Title: Food supplies

Lot Information 

  • Object of Procurement: ሎት 18 የመጠጥ ዉሀ ግዥ
  • Description: ሎት 18 የመጠጥ ዉሀ ግዥ
  • Lot Number: 1
  • Clarification Request Deadline: Oct 19, 2025, 5:00:00 PM
  • Pre-Bid Conference Schedule: Not Applicable
  • Site Visit Schedule: Not Applicable
  • Bid Submission Deadline: Oct 24, 2025, 10:00:00 AM
  • Bid Opening Schedule: Oct 24, 2025, 10:30:00 AM

Eligibility Requirements
Participation Fee:  
Eligibility Documents: 

Legal Qualification

Factor Criteria
valid business license(በዘርፉ የታደሰ የንግድ ስራ ፍቃድ ያለዉ )

Bidder has to submit valid business license indicating the stream of business in which the bidder is engaged in accordance with ITB Clause 4.6(b)(i);(በዘርፉ የታደሰ የንግድ ስራ ፍቃድ ያለዉ )

conflict of interest

Bidder is found to have a conflict of interest as described in ITB Sub-Clause 4.3

 

Nationality

Bidder’s have nationality in accordance with ITB Sub-Clause 4.2.

valid tax clearance certificate (ጊዜው ያላለፈበት በጨረታ ለመሳተፍ የሚያስችል ግብር ከሚከፈልበት መ/ቤት የሚሰጥ ሰነድ)

Bidder has to submit a valid tax clearance certificate issued by the tax authority in accordance with ITB Clause 4.6(b)(iii);(ጊዜው ያላለፈበት በጨረታ ለመሳተፍ የሚያስችል ግብር ከሚከፈልበት መ/ቤት የሚሰጥ ሰነድ)

VAT registration certificate(የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ሴርትፊኬት ያለው)

Bidder has to submit VAT registration certificate issued by the tax authority (in case of contract value specified in BDS Clause 4.6(b)(ii)(የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ሴርትፊኬት ያለው)

ከኢትዮጵያ ምግብና መድሀኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ወይም ከኢትዮጵያ የተስማሚነትና ምዘና ድርጀት የተሰጠውን የጥራት የማረጋገጫ ሰነድ ማቅረብ የሚችል

ከኢትዮጵያ ምግብና መድሀኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ወይም ከኢትዮጵያ የተስማሚነትና ምዘና ድርጀት የተሰጠውን የጥራት የማረጋገጫ ሰነድ ማቅረብ የሚችል

Technical Qualification

Factor Criteria
Delivery and Completion Schedule

Bidder has failed to submit dated Delivery and Completion Schedule presented as per template in Section 6, Statement of Requirements

Technical Specification + Technical Offer+ Compliance Sheet

Bidder has failed to complete its Technical Specification + Technical Offer+ Compliance Sheet Form in accordance with technical specification presented as per template in Section 6, Statement of Requirements .

origin of the Goods and Related Services

Bidder has failed to provide in the Bid Submission Sheet Form the Statement attesting the origin of the Goods and Related Services offered

Manufacturer Authorization Letter

Bidder has to submit Manufacturer Authorization Letter in accordance with ITB Clause 5.6.

Bid Security Amount: 40,000 ETB

Bid Security Form For MSE: Bank Guarantee, CPO,

Bid Security From for Foreign Bidders: Bank Guarantee, CPO,

Bid Security Form For Local Bidders: Bank Guarantee, CPO,

Notice: 

  • Terms and Conditions: ተጫራቾች ከኢትዮጵያ ምግብና መድሀኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ወይም ከኢትዮጵያ የተስማሚነትና ምዘና ድርጀት የጥራት ማረጋገጫ ማምጣት አለባቸው፡፡ ተጫራቾች የሚያቀርቡት ውሃ ለስድስት ወራት የአገልግሎት ጊዜው የሚቆይ መሆን አለበት፡፡ አሸናፊው ድርጅት ዉሃውን በራሱ ትራንስፖርት አና የጉልበት ሰራተኞች ወጪ ወደ ጅቡቲ መስመር ከአዲስ አበባ በ 705 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ወደ ሚገኘው ጋላፊ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት መጋዘን ገቢ ማድረግ አለባቸው፡፡ አሸናፊው ድርጅት ባለ ሁለት ሊትር ውሃ በሁለት ዙር ከመ/ቤቱ በሚሰጠው የግዥ ትዕዛዝ መሰረት ማቅረብ አለበት በዚሁ መሰረት የመጀመሪያ ዙር በቀረበው ባለ ሁለት ሊትር ውሃ ብዛት መሰረት ወዲያውኑ ክፍያ ይፈጸማል በተመሳሳይ ሁለተኛ ዙር ዉሃው ሲቀርብ በቀረበው ባለ ሁለት ሊትር ውሃ ብዛት ክፍያው ይፈጸማል፡፡ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያውን በስስተም አታች በማድረግ በአካል ማቅረብ አለባቸው መ/ቤቱ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብት በህግ የተጠበቀ ነው፡፡አሸናፊው ድርጅት ባለ ሁለት ሊትር ውሃ በሁለት ዙር ለማቅረብ የዋጋ ለውጥ ሳይደረግበት ለአንድ ዓመት ጸንቶ የሚቆይ ውል ከመ/ቤቱ ጋር መግባት አለበት፡፡

Address: 

  • Procuring Entity: CC – Galafi Branch Office , Ethiopian Customs Commission
  • Country: Ethiopia
  • Town: አዲስ አበባ
  • Street: አዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ወደ ሳርስ በሚወስደው መንገድ ቅዱስ ዮሴፍ ት/ቤት አጠገብ
  • Room Number: አዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ወደ ሳርስ በሚወስደው መንገድ ቅዱስ ዮሴፍ ት/ቤት አጠገብ ሀይሌ ፕላዛ 4ኛ ፎቅ ግዥ ቢሮ
  • Telephone: +251335590080
  • Email: resoursew@gmail.com 
  • Po Box: 2559
  • Fax: resoursew@gmail.com 

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *