ልዩ ማይክሮ ፋይናንስ ኢንስቲትዩሽን አ.ማ. መኖሪያ ቤቶች ባሉበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል


Addis Zemen(Oct 17, 2025)

Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።

የሃራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

ድርጅታችን ልዩ ማይክሮ ፋይናንስ ኢንስቲትዩሽን አማ በአዋጅ ቁጥር 626/2001 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ስልጣን መሠረት ለብድር በዋስትና የያዛቸውን እና ከዚህ በታች ዝርዝር ሁኔታቸው የተገለፁትን ቤቶች ባሉበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።

1.ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ፡

ተ.ቁ

የተበዳሪው ስም

የዋሱ ስም

ቅርንጫፍ

 

የቤቱ አይነት

የካርታ ቁጥር

የቦታ ስፋት

የቤቱ አድራሻ

መነሻ ዋጋ

 

ጨረታው የሚካሄደው

ሃራጁ የሚካሄድበት ቀን እና ሰዓት

1

አቶ መኮንን አዱኛ

/ መሠረትወርቁ

ጫንጮ

መኖሪያ

 

CA/89/2005/12

531/

ጫንጮ ከተማ

1,100,000

ጫንጮ ቅርንጫፍ

16/03/18

4:30-5:30

2

/ ማርታ መሸሻ

/ ማርታ

መሸሻ

ኮልፌ

 

መኖሪያ

 

AA000060301135

724 /

አዲስ አበባ

 

2,000,000

 

ዋና መስሪያ ቤት

 

18/03/18

4:00-5:00

2. በድጋሜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ

ተ.ቁ

የተበዳሪው ስም

የዋሱ ስም

ቅርንጫፍ

 

የቤቱ አይነት

የካርታ ቁጥር

 የቦታ ስፋት

የቤቱ አድራሻ

መነሻ ዋጋ

 

ጨረታው የሚካሄደው

ሃራጁ የሚካሄድበት ቀን እና ሰዓት

1

/ሪት ራሄል

ወልደሀና

/ ፀሀይ መካሻ ዱቤ

አዳማ

 

መኖሪያ

 

OR001016303017

 

194.21/

 

ኣዳማ

 

1000,000

 

አዳማ ቅርንጫፍ

 

09/03/18

4:30-5:30

2

/ ስመኝ

አንገሱ

አቶ በድሉ ግርማ ተካ

አደአ

 

መኖሪያ

 

w/mmlmD1115/2013

333 /

 

ድሬ

 

1000,000

 

አደአ ቅርንጫፍ

 

11/03/18

4:00-5:00

ማሳሰቢያ፡

  1. ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪል የጨረታውን መነሻ ዋጋ 1/4ኛውን በባንክ ክፍያ ማዘዣ (..)ብቻ በማስያዝ በጨረታው ቀንና ሰዓት በአካል ወይም በውክልና በመገኘት መጫረት ይችላል።
  2. ሀራጁ የሚካሄደው በልዩ ማይክሮ ፋይናንስ ኢንስቲትዩሽን / ጋዜጣው ላይ በተጠቀሰው መሰረት ይሆናል።
  3. የቤቱን ሁኔታ ከጨረታው ቀን በፊት ባሉት ሶስት የስራ ቀናት በአካል በመገኘት መመልከት ይቻላል።
  4. አሸናፊውያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ አሸናፊነቱ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ቀናት ውስጥ ባሸነፈበት ዋጋ ላይ ተጨማሪ እሴት ታክስ ወይም ቫትን ጨምሮ መከፈል ያለበት ሲሆን በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ሙሉ ሂሳቡን ካልከፈለ ግን ለጨረታ መነሻ ያስያዘው ገንዘብ ለተቋሙ ገቢ ሆኖ ጨረታው የሚሰረዝ ይሆናል።
  5. የስም ማዛወሪያ እና ተያያዥነት ያላቸውን ክፍያዎች ገዥ ይከፍላል።
  6. ተቋሙ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር ዋና /ቤት 011–557-72-62 / 011-557-7263 ወይም አዲስ አበባ 22 ከጎላጎል ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ ኒው ዴይ ሆቴል ሊደርሱ ሲሉ ወደ ቀኝ ገባ ብሎ በሚገኘው የተቋሙ ዋና /ቤት የህግ መምሪያ በአካል ቀርቦ ማነጋገር ይቻላል።

ልዩ ማይክሮ ፋይናንስ ኢንስቲትዩሽን /


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *