የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የፍርድ አፈፃፀም ጽህፈት ቤት የሐራጅ ማረሚያ ማስታወቂያ


Addis Zemen(Oct 21, 2025)

Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።

ማረሚያ

በፍ/ባለመብት እነ ወ/ሮ ብዙአየሁ ማሞ እና በፍ/ባለዕዳ ግዛቸው ማሞ መካከል ስላለው የፍ/አፈፃፀም ክርክር ጉዳይ መስከረም 18 ቀን 2018 ዓ/ም ታትሞ በወጣው አዲስ ዘመን ጋዜጣ የሐራጅ መነሻ ዋጋ በአካባቢው የሊዝ ግምት 1,623,372 የተባለው በስህተት ስለሆነ ከታች በተገለጸው መሰረት እንዲታረም እንጠይቃለን።

ማረሚያ

በፍ/ባለመብት እነ ወ/ሮ ብዙአየሁ ማሞ እና በፍ/ባለዕዳ ግዛቸው ማሞ የሐራጅ መነሻ በአካባቢው የሊዝ ግምት 162,372 ተብሎ የሐራጅ ማስታወቂያው የታረመ መሆኑን እንገልፃለን።

የፌዴራል ፍ/ቤቶች የፍርድ አፈፃፀም ጽ/ቤት

ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ

https://tender.2merkato.com/tenders/68da55750a538a470f000001 


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *