በሲዳማ ብ/ክ/መ/ጤና ቢሮ ስር የሚገኘው በንሳ ዳዬ አጠቃላይ ሆስፒታል በ2018 ዓ.ም. ከመደበኛ በጀት የኤሌክትሮኒክሰ ዕቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል


Yedebub Nigat(Oct 25, 2025)

ከስር የተቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ። Please read the detailed instructions below. 

ድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

በሲዳማ ///ጤና ቢሮ ስር የሚገኘው በንሳ ዳዬ አጠቃላይ ሆስፒታል 2018 .. ከመደበኛ በጀት የኤሌክትሮኒክሰ ዕቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

በዚህ መሰረት

  • በዘርፉ ህጋዊ የስራ ፍቃድ ያላቸው፤
  • የዘመኑን ግብር የከፈሉ፤
  • ቨዚሆልድንግ መክፈል የሚችሉ፡
  • የታደሰ ፍቃድ ያለው/ያላት
  • ተጫራቾች ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15(አስራ አምስት) ተከታታይ የስራ ቀናት ከዳዬ አጠቃላይ ሆስፒታል //አስተዳደር ሥራ ሂደት ማስገባት ይችላሉ፡፡
  • የማይመለስ ብር 200(ሁለት መቶ ብር) ዳዬ አጠቃላይ ሆስፒታል ቢሮ ቁጥር 02 የጨረታውን ሰነድ መግዛት ይችላሉ።
  • ጨረታው 15(አስራ አምስት) ተከታታይ የሥራ ቀናት የሚቆይ ሆኖ 16ኛው ቀን 600 ሰዓት ታሽጎ 630 ሰዓት በተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሚከፈት ይሆናል። ተጫራቾች የሚጫሬቱበትን በሰም ታሸጎ ዳዬ አጠቃላይ ሆስፒታል ብሮ ቁጥር 06 ለዝህ ጉዳይ በተዘጋጀው ሳጥን ማሰገባት ይችላሉ፡፡
  • ጨረታ የሚከፈትበት ቀን የስራ ቀን ሳይሆን ሲቀር ቀጥሎ ባለው የስራ ቀን የሚከፈት ይሆናል፡፡
  • የጨረታ ማሰከበሪያ ብር 30,000(ላሳ ሽህ ብር) ብ በባንክ የተረጋገጠ CPO ማቅረብ የሚችል

ማሳሰቢያ /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

በሲዳማ ///ጤና ቢሮ የሚገኘው በንሳ ዳዬ አጠቃላይ ሆስፒታል


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *