በጋም ሕ/ብ/ክ/መንግስት ከተማና መሠረተ ልማት ቢሮ በ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት በጋምቤላ ከተማ የኅዳር 29 መሰብሰቢያ ኣዳራሽ ህንጻ ዕድሳት ለማከናወን በግንባታ ሥራ ተቋራጭ የብቃት ማረጋገጫ ደረጃ BC-3/GC-3 እና ከዚያ በላይ ያሉትን የሥራ ተቋራጮች በማወዳደር ማሰራት ይፈልጋል


Addis Zemen(Oct 30, 2025)

ከስር የተቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ። Please read the detailed instructions below. 

የጨረታ ማስታወቂያ

በጋም ///መንግስት ከተማና መሠረተ ልማት ቢሮ 2018 . በጀት ዓመት በጋምቤላ ከተማ የኅዳር 29 መሰብሰቢያ ኣዳራሽ ህንጻ ዕድሳት ለማከናወን በግንባታ ሥራ ተቋራጭ የብቃት ማረጋገጫ ደረጃ BC-3/GC-3 እና ከዚያ በላይ ያሉትን የሥራ ተቋራጮች በማወዳደር ማሰራት ይፈልጋል።

ስለሆነም ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ መሆን አለባቸው።

  1. የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለው፣
  2. የታደሰ የብቃት ማረጋገጫ ሠርተፍኬት ያለው፣
  3. የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነ፣
  4. ከውዝፍ ግብር ነፃ ሠርተፍኬት ማቅረብ የሚችል፣
  5. የግብር መክፈያ መለያ ቁጥር( ቲን ነምበር) ያለው፤
  6. ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ14 ተከታታይ የሥራ ቀናት ተጫራቾች ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሠነድ የማይመለስ 1500.00/ አንድ ሺህ አምሰት መቶ / ብር በመክፈል ከክልሉ ከተማና መሠረተ ልማት ቢሮ ግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ቡድን መሪ ክፍል በመቅረብ መግዛት ይቻላል፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታውን ዋስትና ማስከበሪያ 600,000 ብር (ስድስት መቶ ሺህ) ብር በሲፒኦ ወይም በባንክ ጋራንቲ ብቻ ከጨረታ ሠነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  8. ተጫራቾች ዕድሳቱን የሚያከናውኑበትን ዋጋ ዋናውንና ኮፒ ሁለት /2/ እና ካምፓኒ ፕሮፋይል ዋናውንና ኮፒ ሁለት /2/ ለየብቻ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ 15ተኛው ቀን ከጠዋቱ 330-400 ሰዓት ድረስ ለዚሁ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ አስገብተው በዚሁ ቀን 430 ሰዓት ላይ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት በክልሉ ከተማና መሠረተ ልማት ቢሮ ግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ቡድን መሪ ክፍል ይከፈታል።
  9. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በመሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  10. ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር: +251-93 515 5382 ይጠቀሙ።

የጋም////መንግስት ከተማና መሠረተ ልማት ቢሮ

ጋምቤላ


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *