Your cart is currently empty!
የኢትዮጵያ ፖስታ የተለያዩ እቃዎችን መግዛት ይፈልጋል
Addis Zemen(Feb 06, 2026)
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር ግጨ 12/2018 ዓ.ም
የኢትዮጵያ ፖስታ ከዚህ በታች ከሎት 1 እስከ ሎት 3 ከታች የተጠቀሱትን የጨረታ አይነቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
|
ተራቁ |
ሎት |
የጨረታ አይነት |
ብዛት |
ሰነድ የሚመለስበት |
የመክፈቻ ቀን |
|
1 |
ሎት 1 |
የዲጂታል ስክሪን ኪራይ |
|
ሰነድ የሚመለስበ የካቲት 18 ቀን/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 እስከ ቀኑ 6:30 ሰዓት |
የመክፈቻ ቀን በዕለቱ የካቲት 18 /2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 ይከፈታል |
|
2 |
ሎት 2 |
የመልዕክት መላኪያ ካርቶን ግዥ |
|||
|
3 |
ሎት 3 |
ሳይክል ላይ ማስታወቂያ ስራ |
የኢትዮጵያ ፖስታ
cttx Advertising and Promotion cttx, cttx Billboards and Digital Advertising cttx, cttx Electrical, cttx Equipment and Accessories cttx, cttx Others cttx, cttx Packaging and Labelling cttx, cttx Printed Advertising Materials cttx, cttx Promotional Items cttx, cttx Rent cttx, Electromechanical and Electronics cttx