የትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻና ማከፋፈያ ድርጅት (2018-2020) ዓ.ም. ለሶስት ተከታታይ ዓመታት በዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ አይ ኤፍ አር ኤስ እና የህጋዊነት (Compliance Audit) የሚያደርጉ በኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና በኦዲት ቦርድ እውቅና ያላቸውን የኦዲት ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ሂሳቡን ለማስመርመር ይፈልጋል


Addis Zemen(Feb 09, 2026)

ሀገር አቀፍ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር ..../NCB/14/2018

ድርጅታችን (2018-2020) . ለሶስት ተከታታይ ዓመታት በዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ አይ ኤፍ አር ኤስ እና የህጋዊነት (Compliance Audit) የሚያደርጉ በኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና በኦዲት ቦርድ እውቅና ያላቸውን የኦዲት ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ሂሳቡን ለማስመርመር ይፈልጋል።

ስለሆነም በዘርፉ ብቃት ያላቸውን የኦዲት ድርጅቶች በጨረታው እንዲሳተፉ የተጋበዙ ሲሆንበጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች የሚከተሉትን ግንዛቤ ውስጥ ማስገባት አለባቸው።

1. በዘርፉ ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ የታክስ ክሊራንስ ደብዳቤ፤ የተ.. ምዝገባ ሰርተፊኬት፤ ግብር ከፋይ ሰርተፊኬት እና የኦዲት ብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ መሆኑን፡፡

2. ስለጨረታው ዝርዝር ሁኔታ የሚገልጸውን ሰነድ የማይመለስ ብር 600 /ስድስት መቶ ብር/ በመክፈል ከትም/መሳሪ/ማም/ማከድርጅት ዘወትር በሥራ ሰዓት ጠዋት 200 ሰዓት እስከ 600 ሰዓት እንዲሁም 730 ሰዓት እስከ 1030 ሰዓት ከቢሮ ቁጥር 35 መውሰድ ይችላሉ።

3. ተጫራቾች የጨረታ ዋስትና 50,000 (ሃምሳ ሺህ ብር) በሲፒኦ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡

4. ጨረታው የካቲት 12 ቀን 2018 . ከቀኑ 8.00 ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ በዚሁ እለት ከቀኑ 8.00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በሚገኙበት ይከፈታል።

5. ከላይ የተዘረዘሩትንና በጨረታ ሰነዱ ውስጥ የተመለከቱትን ግደታዎች የምታሟሉ ድርጅቶች በጨረታው መሳተፍ ትችላላችሁ።

6. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ Tel /0116-46-34 81 መረጃ ማግኘት ይቻላል።

የትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻና ማከፋፈያ ድርጅት


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *