የወላይታ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት መደበኛ የፍ/ር ችሎት መኖሪያ ቤት መሸጥ ይፈልጋል – test3.diretenders.com

የወላይታ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት መደበኛ የፍ/ር ችሎት መኖሪያ ቤት መሸጥ ይፈልጋል


Addis Zemen (Apr 24, 2026)

የመኖሪያ ቤት ጨረታ ማስታወቂያ

የአፈፃፀም ከሳሾች እነ አቶ /አረጋይ ፉጄ 2 / አረዱ ክብሩ እና የአፈፃፀም ተከሳሾች አቶ ካሳሁን ሞገስ 2 አቶ ሞገስ /መድህን መካከል ባለው የአፈፃፀም ክስ መነሻ የ1ኛ አፈፃፀም ተከሳሽ በአቶ ካሳሁን ሞገስ ስም ተመዝግቦ ያለው በደቡብ ኢት/ ክልል ሶዶ ከተማ በመርካቶ /ከተማ በፋና ወምባ ቀበሌ ውስጥ የሚገኘው መኖሪያ ቤት በመነሻ ዋጋ 3,200,000/ሶስት ሚሊየን ሁለት መቶ ሺህ ብር/ በሀራጅ የሚሸጥ ሲሆን ቤቱ በጨረታ የሚሸጠው በቀን 14/09/2018 / ከጠዋቱ 430 እስከ 530 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ ነው። ቤቱን ተጫርቶ ለመግዛት የሚፈልግ ካለ ቀርቦ መጫረት የሚችል መሆኑን የወላይታ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት አዟል።

የወላይታ ዞን ከፍተኛ /ቤት መደበኛ

የፍ/ ችሎት


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *