የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የኮምቦልቻ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የተሽከርካሪ መለዋወጫ ስፔር ፓርት ግዥ መፈፀም ይፈልጋል – test3.diretenders.com

የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የኮምቦልቻ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የተሽከርካሪ መለዋወጫ ስፔር ፓርት ግዥ መፈፀም ይፈልጋል


Government (May 11, 2026)

Lot Information

  • Procurement Reference Number: ECC-NCB-G-1051-2018-PUR
  • Object of Procurement: የተሽከርካሪ መለዋወጫ ስፔር ፓርት ግዥ ኮምቦልቻ ጉምሩክ ቅ/ፅ/ቤት 2018 ዓ/ም
  • Description: የተሽከርካሪ መለዋወጫ ስፔር ፓርት ግዥ ኮምቦልቻ ጉምሩክ ቅ/ፅ/ቤት 2018 ዓ/ም
  • Award Type: Item based
  • Procurement Type: Shopping
  • Procurement Method: Open
  • Marketplace: National
  • Procuring Entity: Ethiopian Customs Commission
  • Clarification Request Deadline: May 12, 2026, 10:00:00 AM
  • Bid Submission Deadline: May 12, 2026, 9:35:22 AM
  • Terms and Conditions: 
  1. በጨረታው ላይ በተገለጸው መሰረት ጥራት ያለው ኦርጅናል እቃ ማቅረብ አለባቸው።
  2. አሸናፊው ድርጅት እቃውን ኮምቦልቻ ጉምሩክ ቅ/ፅ/ቤት ድረስ ማምጣጥ ይኖርበታል።
  3. ማንዋል ደረሰኝ የሚጠቀሙ ከሆነ unique QR code ያለበት መሆን ይኖርበታል።
  4. መ/ቤቱ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ ለሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *