የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የኮምቦልቻ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የቲሸርት ህትመት ግዥ መፈፀም ይፈልጋል – test3.diretenders.com

የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የኮምቦልቻ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የቲሸርት ህትመት ግዥ መፈፀም ይፈልጋል


Government (May 11, 2026)

Lot Information

  • Procurement Reference Number: ECC-NCB-G-1044-2018-PUR
  • Object of Procurement: የቲሸርት ህትመት ግዥ ኮምቦልቻ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት 2018
  • Description: የቲሸርት ህትመት ግዥ ኮምቦልቻ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት 2018
  • Award Type: Item based
  • Procurement Type: Shopping
  • Procurement Method: Open
  • Marketplace: National
  • Procuring Entity: Ethiopian Customs Commission
  • Clarification Request Deadline: May 09, 2026, 2:00:00 AM
  • Bid Submission Deadline: May 12, 2026, 11:09:00 AM
  • Terms and Conditions:
  1. የጨረታ አሸናፊዎች ቲሸርቱን እስከ ኮምቦልቻ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት ንብረት ክፍል ድረስ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  2. አሸናፊው ድርጅት ደረጃውን የጠበቀ ቲሸርት ማቅረብ አለባቸው።
  3. የማንዋል ደረሰኝ ተጠቃሚዎች Unique QR Code የተካተተበት የማንዋል ደረሰኝ ማቅረብ አለባቸው።
  4. መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  5. ለአሸናፊው ድርጅት ለተጨማሪ መረጃ ሶፍት ኮፒ የምንልክ ይሆናል።
  6. ቲሸርቱ በማተሚያ ቤት በኩል መቅረብ ያለበት መሆኑ ይታወቅ።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *