Debre Birhan University: Procurement of Spare Parts – test3.diretenders.com

Debre Birhan University: Procurement of Spare Parts


Government (May 12, 2026)

Please click on this Link In order to Bid on the Electronic Government Procurement website

https://production.egp.gov.et/egp/bids/all/tendering/b041c9a3-f667-4bea-9a4a-d147e941cb03/open

Invitation to Bid

“Procurement of Spare Parts”

Procurement Reference No: DBU-NCB-G-0080-2018-BID-Open
Procurement Category: Goods

Market Type: National
Procurement Method: Open

Procurement Classification Code: 

  • Code: 103000000
  • Title: Spare parts


Lot Information 

  • Object of Procurement: Procurement of Spare Parts
  • Description: ለዳቦ ማሽን ጥገና አገልግሎት የሚውሉ እቃዎች ግዥ(የጥገና የእጅ ዋጋን ጨምሮ)
  • Lot Number: 1
  • Clarification Request Deadline: May 16, 2026, 5:00:00 PM
  • Pre-Bid Conference Schedule: Not Applicable
  • Site Visit Schedule: Not Applicable
  • Bid Submission Deadline: May 21, 2026, 10:00:00 AM
  • Bid Opening Schedule: May 21, 2026, 10:30:00 AM

Eligibility Requirements
Participation Fee:  200
Eligibility Documents: 

Professional Qualification

Factor Criteria
Information related to its professional qualification

Bidder has failed to provide in the Bidder Certification of Compliance Form information related to its professional qualification and capability for the period specified in the BDS Clause 14.1;

Relevant professional practice certificates

Bidder has to submit relevant professional practice certificates, if required in BDS Clause 4.6(b)(iv);

Technical Qualification

Factor Criteria
Delivery and Completion Schedule

Bidder has failed to submit dated Delivery and Completion Schedule presented as per template in Section 6, Statement of Requirements

Bid Security Amount: 100,000 ETB

Bid Security Form For MSE: Bank/Wire Transfer, Bank_Guarantee, CPO,

Bid Security Form For Local Bidders: Bank/Wire Transfer, Bank_Guarantee, CPO,

Notice: 

  • Terms and Conditions:  በጨረታው ላይ የወጣውን የዳቦ ማሽን ጥገና አገልግሎት የሚውሉ የመለዋወጫ እቃዎች ግዥ (የጥገና የእጅ ዋጋን ጨምሮ) አቅርቦት በዝርዝር መግለጫው መሠረት በባለሞያ ተረጋግጦ ንብረት ክፍል ገቢ ይሆናል፡፡  ውድድሩ በሎት(መጥቅል ዋጋ) ስለሆነ ተጫራቾች ዋጋ ሲሞሉ ሁሉም እቃዎች ላይ ዋጋ መሙላት አለባቸው ካልሞሉ ግን ከውድድር ውጭ ያስደርጋል ፡፡  ተጫራቾች ዋጋ ሲሞሉ የጥገና የእጅ(የመስሪያ ዋጋ) ጭምር አብረው ከእቃው ዋጋ ጋር መሙላት አለባቸው፡፡  የዳቦ ማሽን ጥገና ስራውን የሚከናወነው በዘርፉ በሰለጠነ የሙያ ብቃት ባለው ባለሞያ (ቴክኒሻን) መሆን አለበት ፡፡  አሸናፊው ድርጅት ንብረቱን በደ/ብርሃን ዩኒቨርስቲ በዋናው ግቢ መጋዘን በራሱ ትራንስፖርት አጓጉዞ የሚያስረክብና የጥገና ስራውን የሚያከናውን ይሆናል፡፡  ህጋዊነቱን ለማረጋገጥ ይረዳን ዘንድ ለጨረታው የተጠየቀውን የጨረታ ማስከበሪያ በሲስተሙ ላይ መለጠፍዎ እንዳለ ሆኖ ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ኦርጅናሉን የጨረታ ማስከበሪያ ዩንቨርሲቲው ግዥ ቡድን ቢሮ ቁ. 17 ተጫራቹ ማቅረብ አለበት፡፡  በጨረታ መክፈቻ ሂደት ወቅት ከጨረታው ከመከፈቱ 1 ሰዓት ቀደም ብሎ የጨረታ መክፈቻ ቁልፉን መላክ አለባቸው፡፡  ተጫራቹ የተሰማሩበት የንግድ መስክ ተዛማጅ ካልሆነ ከውድድር ውጪ ያስደርጋል፡  ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

Address: 

  • Procuring Entity: Debre Birhan University
  • Country: Ethiopia
  • Town: db
  • Street: DBU
  • Room Number: G-17
  • Telephone: +251116375879
  • Email: ppmd@dbu.edu.et
  • Po Box: 445
  • Fax:

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *