የገቢዎች ሚኒስቴር የቢሮ ስልክ ጥገና አገልግሎት ግዥ መፈፀም ይፈልጋል – test3.diretenders.com

የገቢዎች ሚኒስቴር የቢሮ ስልክ ጥገና አገልግሎት ግዥ መፈፀም ይፈልጋል


Government (May 23, 2026)

Lot Information

  • Procurement Reference Number: MoR-NCB-NC-1058-2018-PUR
  • Object of Procurement: LTO-የቢሮ ስልክ ጥገና አገልግሎት ግዥ
  • Description: LTO-የቢሮ ስልክ ጥገና አገልግሎት ግዥ
  • Award Type: Lot based
  • Procurement Type: Shopping
  • Procurement Method: Open
  • Marketplace: National
  • Procuring Entity: Ministry of Revenue
  • Clarification Request Deadline: May 25, 2026, 8:05:00 AM
  • Bid Submission Deadline: May 24, 2026, 11:40:25 AM
  • Terms and Conditions: 
  1. አሸናፊ የሚሆነው ተጫራች ከ ቅ/ጽ/ቤቱ ጋር ለአንድ ዓመት ያክል ውል በመግባት አገልግሎት የሚሰጥ ይሆናል።
  2. ድርጅቱ ከቅ/ጽ/ቤቱ በሚቀርብለት ጥያቄ መሰረት ወድያውኑ አገልግሎት የሚሰጥ ሲሆን አቅራቢው በተለያየ ምክንያት አገልግሎት ባይሰጥ ቅ/ጽ/ቤቱ ለአገልግሎት አቅራቢው ማስጠንቀቂያ የሚፅፍ ሆኖ ለሁለተኛ ጊዜ በተመሳሳይ አገልግሎት ለመስጠት ፈቃደኛ ካልሆነ ውሉን በአግባቡ አለመፈፀሙን በመጥቀስ ለመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን የጥፋተኝነት ሪፖርት የሚፅፍ መሆኑን እንድያውቁት
  3. ቅ/ጽ/ቤቱ ግዥውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዥ መብቱ የተጠበቀ ነው።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *