የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የአዳጊ/ቄብ ዶሮ እና መኖ ግዥ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል


Addis Zemen(Aug 29, 2025)

 Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።

የጨረታ ማስታወቂያ

////ግብርና ቢሮ በሌማት መርሀግብር የአዳጊ/ቄብ ዶሮ እና መኖ ግዥ ጨረታ ቁጥር 04/2018/

ሎት-04 ግዥ ለመፈፀም የዘመኑን ግብር የከፈሉ 2017/18 / በዘርፉ የታደሠ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ፤ 2017/18 / የታደሰ የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት በሀገር ውስጥ ገቢዎች የጨረታ ተሳታፊነት ተሳታፊነት የድጋፍ ደብዳቤ ያለውን፤ የታደሠ የአቅራቢነት ሰርተፊኬት ያላቸውን ተወዳዳሪዎች በሀገር ውስጥ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

  1. ዝርዝር ጨረታውን የያዘ ሠነድ የማይመለስ ብር 500/አምስት መቶ ብር/ በመክፈል አሶሳ በቤ////ግብርና ቢሮ በግዥ ንብ/አስ/ዳይሬክቶሬት በመቅረብ መግዛት ይቻላሉ፡፡
  2. የጨረታ ማስከበሪያ 2% በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  3. አሸናፊ ድርጅት የውል ስምምነት ሲፈርም ለውል ማስከበሪያ ካሸነፈበት ጠቅላላ ዋጋ 10% ያስይዛል፡፡
  4. በጨረታው ያልተመረጡ ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበረያ የጨረታ አሸናፊ እንደታወቀ ወዲያውኑ ተመላሽ ይደረግላቸዋል፡፡
  5. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ለጨረታው በተዘጋጀው ሳጥን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት የጨረታ ሠነዱን በመግባት እስከ 16ተኛው ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  6. ጨረታው የሚዘጋበት ቀን 16ኛው የስራ ቀን ከጥዋቱ 400 ሰዓት ሆኖ ነገር ግን ቅዳሜ፤ እሁድ እና የህዝብ በዓል ቀን ላይ ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይዘጋል፡፡
  7. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን 16ኛው የስራ ቀን ከጥዋቱ 430 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አሶሳ በሚገኘው በቤ////ግብርና ቢሮ በግዥ ንብ/አስ/ዳይሬክቶሬት ይሆናል፡፡
  8. ቢሮው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ፡-057 775 2144 አሶሳ ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።

የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *