ለሚ አፀደ ሕፃናትና የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት የተለያዩ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል


Addis Zemen(Aug 31, 2025)

Please read the detailed instructions below. ከስር የተቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።

የጨረታ ማስታወቂያ

በቦሌ /ከተማ ወረዳ 11 አስተዳደር አፀደ ሕፃናትና የመጀመሪያ ደረጃ /ቤት 2018 በጀት ዓመት በ1ኛ ዙር ጥቅል ግዥ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ  አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

የዕቃ ዝርዝር

የጨረታ ማስከበሪያ ዋጋ

ሎት 1

የደንብ ልብስ

8,000.00

ሎት 2

አላቂ የቢሮ እቃ

7,000.00

ሎት 3

ህትመት

2,000.00

ሎት 4

የህክምና ዕቃዎች

3,000.00

ሎት 5

አላቂ የትምህርት ዕቃዎች

5,000.00

ሎት 6

የፅዳት ዕቃ

8,000.00

ሎት 7

ልዩ ልዩ መሣሪያ ግዥ

2,000.00

ሎት 8

የሕንፃ ቁሳቁስ እና ተገጣጣሚ መግዣ

5,000.00

ሎት 9

ጥገና እድሳት

3,000.00

ሎት 10

ኤሌክትሮኒክ

10,000.00

ሎት 11

ፈርኒቸር

9,000.00

 ስለሆነም መስፈርቱን የሚያሟሉ ተጫራቾች ቀርበውመወዳደር ይችላሉ፡፡

  1. ሕጋዊ የሆነና የታደሰ የንግድ ፈቃድ እንዲሁም የግብር መለያ ቁጥር (TIN No.) ሊኖራቸውና ሊያቀርቡ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
  2. ለሚያቀርቡት ዕቃ ተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ ሊሆኑ ይገባቸዋል፡፡
  3. በጨረታው ለመሳተፍ በአቅራቢዎች ዝርዝር ላይ የተመዘገቡ እና የተጫራቾች የምስክር ወረቀት ያላቸው ሊሆኑ ይገባል፡፡
  4. ተጫራቾች ከላይ ከተራ ቁጥር 1 እስከ 6 የተዘረዘሩትን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከዋጋ ማቅረቢያ ኦርጅናል ሰነድ ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር ከላይ የተዘረዘሩትን እቃዎች ለእያንዳንዳቸው የዋጋ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ (C.PO) ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የሥራ ቀናት የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል አፀደ ሕፃናት የመጀመሪያ ደረጃ /ቤት ፋይናንስ ግዥና /አስ//የስ/ ሂደት ቢሮ ድረስ በመቅረብ መግዛትና መጫረት ይችላሉ፡፡
  7. ተጫራቾች ዋጋ የሞሉበትን ሰነድ ኮፒ በማድረግ ኦርጅናልና ኮፒ ብለው በመለየትና 2 ፖስታ በማሸግ እንዲሁም የተጠቀሱትን ማስረጃዎች አሟልተው በለሚ አፀደ ሕፃናት የመጀመሪያ ደረጃ /ቤት ፋይናንስ ግዥና /አስ//የስ/ ሂደት ቢሮ ውስጥ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ እስከ 10ኛው የሥራ ቀን ከቀኑ 1100 ሰዓት ድረስ ብቻ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  8. ጨረታው በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሚከፈት ይሆናል፡፡ ነገር ግን ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በቀኑ ባይገኙም ጨረታው የሚከፈት ይሆናል፡፡
  9. በጨረታ አሸናፊ የሆኑ ተጫራቾች ያሸነፉባቸውን ጠቅላላ ዋጋ 10% የውል ማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  10. መሥሪያ ቤቱ ከሚገዛው አጠቃላይ ዕቃዎች 20% መጨመር እና መቀነስ ይችላል ፡፡
  11. ከት/ቤቱ ጋር የግዥ ውል ስምምነት መያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  12. /ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  13. ተጫራቾች ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ሁሉም ተጫራቾች ለሚወዳደሩበት ዕቃ ሳምፕል ሲያቀርቡ ምንም አይነት የድርጅቱን ማንነት የሚገልጽ ምልክት መኖር የለበትም።

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 667 -7635 ወይም በአካል ለሚ አፀደ ሕፃናትና የመጀመሪያ ደረጃ /ቤት ሰሚት ኮንዶሚኒየም 3 በር ገባ ብሎ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ትንሽ ወረድ ብሎ ፋይናንስ ግዥና /አስ//የስ/ ሂደት በመቅረብ መጠየቅ ይቻላል።

በቦሌ /ከተማ ወረዳ 11 አስተዳደር   አፀደ ሕፃናትና የመጀመሪያ ደረጃ /ቤት