ዓባይ ባንክ አ.ማ. የሐራጅ ማስታወቂያ ማስተካከያ/ማረሚያ አውጥቷል


Reporter(Sep 03, 2025)

Please read the detailed instructions below. ከስር የተቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።

የሐራጅ ማስታወቂያ ማስተካከያ/ማረሚያ

ዓባይ ባንክ . በአዋጅ ቁጥር 97/1990 መሠረት ለብድር መያዣ ያደረገውን ንብረትነቱ የአቶ አንዋር አረጋ የሆነ እና የሠ/ ቁጥሩ E.T A-22026 ተሸከርካሪ በጨረታ ለመሸጥ በሪፖርተር ጋዜጣ ነሐሴ 18 ቀን 2017 . ባወጣው ማስታወቂያ በተራ ቁጥር 8 ላይ የተጠቀሰው ተሸከርካሪ ጨረታ የሚካሄድበት ቀን መስከረም 9 ቀን 2018 ዓም ሲሆን ሰዓት ያልተጠቀሰ በመሆኑ የጨረታው ሰዓት ጠዋት 400-600” ተብሎ እንዲነበብ እርማት የተደረገበት መሆኑን በአክብሮት እናሳውቃለን።

ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ

https://tender.2merkato.com/tenders/68ac5d460a538a7ecb000001 


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *