ትራኮን ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግል ማህበር አፋን ኦሮሞ/ቁቤ/ የሚፅፍ፣ የሚናገር ጉዳይ የሚያስጨርስ ግለሰብ /ድርጅት/ በተለያዩ ቦታዎች በግለፅ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል


Reporter(Sep 21, 2025)

Please read the detailed instructions below. ከስር የተቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር //ግዥ 064/2018

ኩባንያችን ትራኮን ትሬዲንግ .የተ.የግል ማህበር አፋን ኦሮሞ/ቁቤ/ የሚፅፍ ፡የሚናገር ጉዳይ የሚያስጨርስ ግለሰብ /ድርጅት/ በተለያዩ ቦታዎች በግለፅ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

በዘርፉ ወይም በተመሳሳይ ዘርፍ የተሰማሩ ግለሰቦች ወይም ድርጅቶች ያላቸዉን የስራ ልምድ እና የስራ ፍቃድ በመያዝ እስከ መስከረም 24, 2018 . 430 ድርስ ጀሞ3 ፣አጫሉ መንገድ አካባቢ በሚገኘዉ የድርጅቱ ዋና /ቤት ማቅርብ ይችላሉ፡፡

ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጫረታዉን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ ፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 011 872 2174 / 251 91 145 5448 / 09 29 91 84 16 / 09 29 04 04 39 ግዥ ክፍል መጠየቅ ይቻላል።

ትራኮን ትሬዲንግ .የተ.የግል ማህበር


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *