ፀደይ ባንክ አ.ማ መኪና በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል


Reporter(Sep 21, 2025)

Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።

የጨረታ ማስታወቂያ

ፀደይ ባንክ . ለአቶ ዉብሸት ጥላሁን ሀይሌ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዘውን በሰንጠረዡ የተዘረዘውን መኪና በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና በተሸሻለው አዋጅ ቁጥር 216/92 በተሰጠው ስልጣን መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል:: በመሆኑም ተጫራጮች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል::

  1. ተጫራጮች የመኪናዉን የጨረታ መነሻ ዋጋ 1/4 በጥሬ ገንዘብ ወይም .. በፀደይ ባንክ አማ ስም በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ በማሲያዝ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ::
  2. በጨረታው የሚሳተፈው በህግ ሰውነት ያገኘ ድርጅት ከሆነ የድርጅቱ መመስረቻ ጹሁፍ ወይም መተዳደሪያ ደንብ፣ህጋዊ ሰውነት ያገኘበት የምዝገባ የምስክር ወረቀት እንዲሁም ህጋዊ ውክልና ማቅረብ አለበት::
  3. የጨረታ አሸናፊው አሸናፊነቱ የሚረጋገጠው የጨረታው ውጤት በሚመለከተው አካል ፀድቆ በባንኩ ደብዳቤ ሲሰጠው ይሆናል::
  4. የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ ከባንኩ በደብዳቤ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ 15 ቀን ውስጥ አጠቃሎ ከፍሎ በጨረታ ያሸነፈበትን ንብረት መረከብ ይኖርበታል:: በእነዚህ ቀናት ውስጥ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ለጨረታ ማስከበሪያ በሲ.. ወይም በጥሬ ገንዘብ የአሲያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል::
  5. በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራጮች ያሲያዙት .. ይመለስላቸዋል::
  6. የጨረታ አሸናፊው ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውንም ለመንግስት የሚካፈሉ ክፍያዎች፤ ግብር፣ 15% ተጨማሪ እሴት ታክስ ሚከፈል ከሆነ እንዲሁም ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ማናቸውንም ወጭዎች ይከፍላሉ::
  7. ተጫራጮች መኪናዉን በባንኩ አማካኝነት መጎብኘት ወይም ማየት ይችላሉ::
  8.  የጨረታው የሚካሄደዉ ፀደይ ባንክ ዋናዉ መስራቤት 9 ፎቅ ነው::
  9. ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0939115010 በመደወል መጠየቅ ይቻላል::

ተ.ቁ

የተበዳሪ

ስም

የመያዣ

ሰጪ ስም

የተሽከርካሪዉ አይነት

የሞተር

ቁጥር

የሻንሲ ቁጥር

 

የጨረታ መነሻ

ዋጋ

የጨረታ ቀንና ሰዓት

 

ጨረታው

የወጣው

 

1

አቶ

ዉብሸት

ጥላሁን

 

አቶ

ዉብሸት

ጥላሁን

 

2022 ስሪት CZF63S

ሞዴ፣ በቤንዚን የሚሰራ፣

4 ሰዉ የመጫን አቅም

ያለዉ፣ 1200 ሲሲ፣ባለ 4 ሲሊንደር እና 82

የሞተር ፈረስ ጉልበት ያለዉ፣ ጃፓን ሱዚኪ ዲዛየር አዉቶሞቢል

K12MP4

351306

MBHCZF6

3S00337105

 

2,363.961.60

(ሁለትሚሊየን

መቶ ሰልሳ ሶስት ሽህ

ዘጠኝ መቶ ሰልሳ

አንድ ብር 60

ሳንቲም)

መስከረም

27/2017

/

 

ከጥዋቱ 3፡00 ሰዓት-6፡00 ሰዓት

ለሁለተኛ ጊዜ


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *