በድሬዳዋ ከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት ፑል እና በስሩ ላሉት ተቋማት ለ2018 በጀት ዓመት ለስራ የሚያገለግሉ የፅዳት እቃ ግዥ ጨረታ ማወዳደር ይፈልጋል


Addis Zemen(Oct 19, 2025)

Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።

የጨረታ ማስታወቂያ

በድሬዳዋ ከተማ ስራ አስኪያጅ /ቤት ፑል እና በስሩ ላሉት ተቋማት 2018 በጀት ዓመት ለስራ የሚያገለግሉ የፅዳት እቃ ግዥ ጨረታ ማወዳደር ይፈልጋል፡፡

ጨረታውን መወዳደር ሚፈልጉ ተሳታፊዎች የጨረታ መስፈርት

1. በዘርፉ የተሰማሩ የንግድ ፈቃድ ያለው

2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ

3. የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር (TON NO) ያለው

4. የቫት ተመዝጋቢ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል

5. የአቅራቢነት ሠርተፊኬት ማቅረብ የሚችል

6. የጨረታ ማስከበሪያ 20,000 (ሃያ ሺህ ብር) ወይም CPO ወይም በጥሬ ማስያዝ ይኖርበታል

7. ተጫራቾች የሚጫረቱባቸው ሠነድ ዋጋ በመሙላት በስም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማሸግ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 21 ተከታታይ ቀናት አየር ላይ ቆይቶ 22ኛው ቀን በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

8. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን 300.00 ብር (ሶስት መቶ ብር) ከተማ ስራ አስኪያጅ ፋይናንስ //አስ/ዳይሬክቶሬት ክፍል መግዛት ይችላሉ።

9. ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት 22ኛው ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት ታሽጎ በዚያኑ ዕለት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻችሁ በተገኙበት 430 ሰዓት በከተማ ስራ አስኪያጅ ፋይናንስ //አስ/ዳይሬከቶሬት ከፍል ይከፈታል።

10. /ቤቱ ባዘጋጀው የጨረታ ሠነድ ላይ በአቅራቢነት መሞላት ያለበት ተሞልቶ የተጫራች ፊርማና ማህተም ከሌለው ተቀባይነት አይኖረውም።

11. የዋጋ ማቅረቢያ ሰነዱ ኦርጅናል እና ኮፒ በማድረግ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ መቅረብ አለበት፡፡

ማሳሰቢያ፡ /ቤቱ ጨረታውን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ

በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ የስ/ . 09 27 80 34 67 ወይም 09 15 75 53 24

አድራሻ፡ድሬዳዋ ከተማ ሥራ አስኪያጅ /ቤት ቢሮ (ቴሌ ትራፊክ መብራት አጠገብ)

ድሬዳዋ ከተማ ሥራ አስኪያጅ /ቤት


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *