በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የወረዳ 04 ጨፌ ጤና ጣቢያ የተለያዩ እቃዎችን መግዛት ይፈልጋል


Addis Zemen(Oct 21, 2025)

Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።

የጨረታ ማስታወቂያ

የግዥ መለያ ቁጥር ለሚ ኩ/ከ/ከ/

ጨፌ ጤ/ጣ 03/2018 ዓ.ም

የጨረታ ቁጥር 01/2018

የሚገዛው ዕቃ ተዛማጅ አገልግሎት:-

  • ሎት 1 ቋሚ /ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች
  • ሎት 2 አላቂ የቢሮ እቃዎች
  • ሎት 3 አላቂ የጽዳት እቃዎች
  • ሎት 4 ፈርኒቸር
  • ሎት 5 ህትመት ሥራዎች
  • ሎት 6 ልዩ ልዩ ጥገናዎች
  • ሎት 7 የተለያዩ ህክምና መገልገያ መሳሪያዎችና
  • ሎት 8 የሰራተኛ ደንብ ልብስ

ከዚህ በላይ የተገለጸውን ሥራ ላይ መወዳደር የምትፈልጉ አቅራቢዎች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት ይኖርባቸዋል።

  1. የዘመኑን ግብር የከፈሉና ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያሳደሱ ተጨማሪ እሴት ታክስ/የቫት ተመዝጋቢ ስለመሆናቸው ማስረጃ የሚያቀርቡ።
  2. ተጫራቾች የጨረታውን ሠነድ የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ ከፍለው ሠነዱን መውሰድ ይችላሉ።
  3. የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተመሰከረለት ሲፒኦ በስተመጨረሻ ተመላሽ የሚሆን ከዚህ በላይ ለተገለጹት ሎቶች ለሚወዳደሩበት ሎት በመለየት/ ለሎት 1. 20,000.00 /ሀያ ሺህ ብር/ ለሎት 2. 10,000.00/ አስር ሺህ ብር ለሎት 3. 10.000.00/አስር ሺህ ብር / ለሎት 4 20,000 ሀያ ሺ ሎት 5. 10,000 (አስር ሽህ ብር ሎት 6. 5,000 አምስት ሺህ ሎት 7. 20,000 ሀያ ሺህ. ሎት 8. 10,000 አስር ሺህ ብር ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን በመለየት ፖስታው ላይ በመግለጽ ዋናውን ፎቶ ኮፒ በማድረግ የገዙትን ዋናውን የጨረታ ሰነድ እና ፎቶ ኮፒውን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ በጤና ጣቢያው ግዥ ክፍል በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  4. በጥቃቅን እና አነስተኛ ለተደራጁ ማህበራት ካደራጃቸው አካል ለሚያመርቱበት ሥራዎች ከበላይ ኃላፊ ተፈርሞ ለጨረታ ማስከበሪያ እና ለውል ማስረከቢያ ደብዳቤ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  5. ጨረታው በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡30 ተዘግቶ በዚያው ቀን 5፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በጤና ጣቢያው ባዘጋጀው ቢሮ ይከፈታል።
  6. በጨረታው አሸናፊ የሆኑትን ላሸነፋበት የውል ማስከበሪያ 1ዐ% በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ/ቼክ ማቅረብ አለባቸው።
  7. የተሰረዘ፣ የተደለዘና ግልጽነት የሌለው የጨረታ ሠነድ ይሰረዛል።
  8. ጤና ጣቢያው መ/ቤቱ/ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  9. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ዋጋ ስትሞሉ ከነቫት ጨምራችሁ መሙላት አለባችሁ።
  • አድራሻ፡- በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 04 ጨፌ ጤና ጣቢያ ከውሀ ታንከር ትንሽ አለፍ ብሎ ባለው ማዞሪያ ላይ በመውረድ ወደ ውስጥ አስፓልቱን 200ሜ ገባ ብሎ የመጨረሻው አርባ ስልሳ ፊት ለፊት እንገኛለን።
  • ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፟፦ 09 02 34 04 53 / 09 17 70 58 11 /09 04 95 58 01 ደውለው ማረጋገጥ ይችላሉ።

በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የወረዳ 04 ጨፌ ጤና ጣቢያ