ኩባንያችን ትራኮን ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግል ማህበር ፉሪ አካባቢ ከሚገኛዉ ባቡር ጣቢያ ወደ ገላን እንዶዲ አካባቢ 3000 ገልባጫ መኪና የሚሆን ሰሌክትድ ማቲሪያል /Selected Materials/ ማጓጓዝ ይፈልጋል


Reporter(Oct 26, 2025)

Please read the detailed instructions below. ከስር የተጠቀመጠውን እያንዳንዱን መረጃ በጥንቃቄ ያንብቡ።

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር //ግዥ066/2018

ኩባንያችን ትራኮን ትሬዲንግ .የተ.የግል ማህበር ፉሪ አካባቢ ከሚገኛዉ ባቡር ጣቢያ ወደ ገላን እንዶዲ አካባቢ 3000 ገልባጫ መኪና የሚሆን ስሊክትድ ማቲሪያል/Selected Materials/ ማጓጓዝ ይፈልጋል።

በመሆኑም በትራንስፖርት/ተማሳሳይ/ ዘርፍ ከተሰማሩ ድርጅቱች በግለፅ ጫረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።

ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቶች በማሟላት እንድትወዳደሩ ይጋብዛል፡፡

  • ተጫራቾች በዘርፉ ወይም በተመሳሳይ ዘርፍ የተሰማሩ 2018 . ህጋዊና የታደሰ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያለው፣ የተ.. ተመዝጋቢ የሆነ እና የቲን ሰርተፍኬት ያለው ማንኛዉም አገልግሎት አቅራቢ የዋጋ ማቅረቢያ ማቅረብ ይችላል።
  • ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ /ቢድ ቦንድ/ የጠቅላላዉን 2% ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  • የጫረታዉን ሰነድ ጅሞ 3 አጫሉ መንገድ አካባቢ በሚገኘዉ ትራኮን ዋና /ቤት ጫረታዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጥቅምት 29, 2018 . ድረስ የማይመለስ ብር 300 በመክፈል ሰነድ መግዛት ይቻላሉ።
  • ተጫራቾች የጫረታ ሰነዶቻቸዉን በታሸገ ፖስታ ጥቅምት 29, 2018 . ከቀኑ 400 ሰአት ድረስ ብቻ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  • ጫረታዉ ጥቅምት 29, 2018 . ከቀኑ 400 ሰአት ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ጅሞ 3 አጫሉ መንገድ አካባቢ በሚገኘዉ ትራኮን ዋና /ቤት 430 ይከፈታል።
  • ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 011 872 2174 / 09 11 45 54 48/ 09 29 04 04 39 ግዥ ክፍል መጠየቅ ይቻላል።

ትራኮን ትሪዲንግ .የተ.የግል ማህበር


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *