Your cart is currently empty!
በከምባታ ዞን በአዲሎ ዙሪያ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በኅብረተሰብ ተሳትፎ ለሚገነባው አስተዳደር የቢሮ ህንጻ ግንባታ G+3 ህንጸ እስከ G+1 slab ድረስ የጉልበት ዋጋ በጨረታ አወዳድሮ በጉልበት ዋጋ ማስገንባት ይፈልጋል
Addis Zemen(Jan 31, 2026)
በድጋሚ የወጣ የግንባታ የጉልበት ዋጋ የጨረታ ማስታወቂያ
የግዥ መለያ ቁጥር 001 2018
በከምባታ ዞን በአዲሎ ዙሪያ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በኅብረተሰብ ተሳትፎ ለሚገነባው አስተዳደር የቢሮ ህንጻ ግንባታ G+3 ህንጸ እስከ G+1 slab ድረስ የጉልበት ዋጋ በጨረታ አወዳድሮ በጉልበት ዋጋ ማስገንባት ይፈልጋል።
በዚህ መሠረት
1. ደረጃቸው BC/GC 5 እና ከዚያ በላይ፣
2. ተጫራቾች በመስኩ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላችሁ፣
3. የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢና የታክስ መለያ ቁጥር ያላችሁ የሆናችሁ ፤
4. በዘርፉ የአቅራቢነት የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የምትችል፤
5. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ብር 100,000(አንድ መቶ ሺህ ብር ብቻ) ማቅረብ የምትችሉ ፤
6. ተጫራቾች ለሥራው የተዘጋጀውን የጨረታ ሠነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ20 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የማይመለስ ብር 2000(ሁለት ሺህ ብር) ብቻ በመከፈል ዘወትር በሥራ ቀናት በፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 05 ቀርበው መውሰድ ይችላሉ።
7. የመጫረቻ ሠነዶቻችሁን ቴክኒካልና ፈይናንሻል አንድ አንድ ኦሪጂናልና ሁለት ሁለት ኮፒ በማሸግና በአንድ ኤንቨሎፕ ውስጥ በማድረግ ጨረታው በወጣበት በ21ኛው ቀን ለዚህው ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ እስከ 9፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት አለባቸው። ነገር ግን በ21ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የሥራ ቀን ይከፈታል። በዚያው ሰዓት 9፡00 ሰዓት ታሽጎ 9፡15 ሰዓት ተጫራቾቹ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለበለጠ መረጃ 09 16 68 11 44 / 09 16 10 10 17
አዲሎ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የከምባታ ዞን የአዲሎ ዙሪያ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት